Fana: At a Speed of Life!

በውጊያ ስለማላምን 150 ጥይት ተስጥቶኝ አንድም ጥይት ሳልተኩስ ነው እጄን የሰጠሁት- ወጣት አብረኸት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ21 አመት ወጣት ናት የሆነችው የአብረኸት የጁንታው ታጣቂ የነበረችና እጃቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ከሰጡ ውስጥ አንዷ ነች። ወጣቷ በ2011 ዓ.ም የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ለመቀላቀል በብርሸለቆ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ስልጠና ወስዳለች፡፡…

ህወሓት ከነባራዊ ሁኔታ በተቃራኒ ሀሰተኛ መረጃዎችን እየነዛ በመሆኑ በተጨባጭ መሬት ላይ ያለውን ነገር መገንዘብ ያስፈልጋል – አምባሳደር ሬድዋን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዓለም አቀፍ ሚዲያ ተቋማት ተወካዮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ እየተሰጠ ነው፡፡ ማብራሪያውን እየሰጡ የሚገኙት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የሚዲያ ተቋማቱ በህወሓት ሀሰተኛ…

የጋምቤላ ክልል አመራሮችና ነዋሪዎች በህግ የማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል አመራሮችና ነዋሪዎች በህግ የማስከበር ዘመቻ ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ደም ልገሳ መርሃ ግብር በጋምቤላ ከተማ አካሂደዋል። ከአመራሮቹ መካከል የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ላክዴር ላክባክ እንዳሉት፥…

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ ከዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ በትብብር ወሳኝ የሆኑ የመንገድ እና የሃይል መሰረተ ልማት ስራዎችን…

በምዕራብ ወለጋ ዞን 36 የሸኔ ታጣቂዎች ሲደመሰሱ 169 ተማረኩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን የኦሮሚያ ልዩ ኃይል በወሰደው ህግን የማስከበር እርምጃ 36 የጁንታው ተላላኪ የሸኔ ታጣቂዎች መደምሰሳቸው ተገለፀ። በተወሰደው እርምጃ ከተደመሰሱት በተጨማሪ 169 ታጣቂዎች ተማርከዋል፡፡ በተወሰደው እርምጃ 169 ታጣቂዎች…

አቶ ደመቀ መኮንን ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ተወያዩ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ የቀጠናው ሀገራት መንግስት…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን  በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጉብኝት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተመራ የልዑካን ቡድን በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ጉብኝት እያካሄደ ነው። በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት በመክፈት የሀገር ክህደት የፈፀመውና ተከታታይ የህገ መንግሰት…

የአፍሪካ ኢንዱስትሪያላይዜሽን ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአራት ቀናት የሚቆየው የአፍሪካ ኢንዱስትሪያላይዜሽን ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ የሚካሄደው የአፍሪካ ኢንዱስትሪያላይዜሽን ሳምንት “ሁሉን አቀፍና ዘላቂነት ያለው ኢንዱስትሪያላይዜሽን በአህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና” በሚል…

ተቋማት የሳይበር ደህንነታቸውን ለማስጠበቅ ሊወስዱ የሚገባቸዉ የመፍትሄ ሃሳቦች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ተቋማት የበይነ መረብ ደህንነታቸውን ለማስጠበቅ ሊወስዱ የሚገባቸው የመፍትሄ ሃሳቦችን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ይፋ አድርጓል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ እየወጡ ያሉ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ከሆነ በየትኛዉም ዘርፍ፣ በየኛውም ስፍራ የሚገኙ…

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ለፀጥታ ሀይሉ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባህርዳር ከተማ አስተዳደር በፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ላይ የህግ ማስከበር እርምጃ እየወሰዱ ለሚገኙት የመከላከያ ሰራዊት እና የአማራ ክልል ልዩ ሃይል አባላት ድጋፍ አደረገ። በባህርዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር…