በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል “ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ” መርሃ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብሮች በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ተካሄደዋል።
በክልሉ በተካሄዱት የ"ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" መርሃ ግብሮች ላይ አመራሮች፣ የክልሉ የጸጥታ አካላት፣…