በህገ ወጥ ደላሎች አማካኝነት ተታለው ወደ ሱዳን ገብተው እስር ላይ የነበሩ 38 ኢትዮጵያውያን ከእስር ተፈቱ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጥቅምት ወር በደላሎች አማካኝነት ተታለው ወደ ሱዳን ገብተው ታስረው የነበሩ 38 ኢትዮጵያውያን ክስ ሳይመሰረትባቸው ከእስር መፈታታቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።
በኮሚዩኒቲ እና በኤምባሲው አስፍላጊውን ድጋፍ በማድርግ…