Fana: At a Speed of Life!

43 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ ከ1 ሺህ በላይ የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ተሰማርተዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ግንባታቸው ተጠናቀው ወደ ስራ የገቡ እና በግንባታ ላይ የሚገኙ 1 ሺህ 564 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት መሰማራታቸው ተገለፀ።   በዚህም የቻይና ኩባንያዎች በፕሮጀክቶች የቁጥር…

ከነገ ጀምሮ ከ100 ሺህ ብር በላይ አዲሱን የገንዘብ ኖት በአሮጌው ገንዘብ ኖት መቀየር አይቻልም

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገው ዕለት ጀምሮ ከ100 ሺህ ብር በላይ አዲሱን የገንዘብ ኖት በአሮጌው ገንዘብ ኖት መቀየር እንደማይቻል ተገለፀ፡፡ መስከረም 4 ቀን 2013 ዓ.ም የጀመረውን የገንዘብ ቅያሬ ሂደትን አስመልክቶ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ፣…

በአዲስ አበባ ከ2 ሺህ 300 በላይ ተገጣጣሚ የመማሪያ ክፍሎች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለ2013 የትምህርት ዘመን ከ2 ሺህ 300 በላይ ተገጣጣሚ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች እንደሚገነቡ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። መንግስት ዓለም አቀፉ የጤና ድርጅትና ጤና ሚኒስቴር ባስቀመጡት ምክር ሃሳብ መሰረት ኮቪድን…

ኢትዮጵያና ካዛኪስታን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያና ካዛኪስታን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ዘርፍ አብረው ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት መደረጉን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ…

ጀርመን ለግብርና ሚኒስቴር የሶስት ድሮን ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም እና የአደጋ መከላከል ሥራዎችን ለማዘመን የሚያስችሉ ሶስት የሰው አልባ በራሪ ቁሶችን (ድሮን) ከጀርመን መንግስት በድጋፍ አገኘ። በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፈን ኡር ድሮኖችን…

9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚደርስ የሙስና ወንጀል ላይ የምርመራ ስራ እያከናወነ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተዘረፈ የህዝብ እና የመንግስት ሀብትን በማስመለስ 9 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሚደርስ የሙስና ወንጀል ላይ የምርመራ ስራ እያከናወነ እንደሚገኝ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል እና…

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ትምህርት ለማስጀመር የተቋማቱን ዝግጅት የተመለከተ የመጨረሻ ግምገማ እየተደረገ ነው። የግምገማው አላማ የኮሮና ቫይረስን እየተከላከሉ መደበኛውን ትምህርትና ስልጠና…

አሜሪካ ለቱሉ ሞዬ የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ለቱሉ ሞዬ የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ 1 ነጥብ 55 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። የኮርፖሬሽኑ ድጋፍ የቱሉ ሞዬ የእንፋሎት ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክትን የልማት ሂደት ለመደገፍ እና…

የአውሮፓ ህብረት በስድስት ሩሲያውያንና አንድ ኩባንያ ላይ ማዕቀብ ጣለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በስድስት ሩሲያውያን እና በአንድ የሩሲያ ኩባንያ ላይ ማዕቀብ መጣሉ ተሰምቷል። ህብረቱ ማዕቀቡን የጣለው በተቃዋሚው አሌክሲ ናቫልኒ የግድያ ሙከራ ላይ እጃቸው አለበት በሚል እንደሆነም ታውቋል።…

ሀገር አቀፍ የካዳስተር መተግበሪያ ሶፍትዌር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህጋዊ የካዳስተር ስርዓትን ቀልጣፋና ወጥ በሆነ መልኩ መተግበር የሚያስችል የመተግበሪያ ሶፍትዌር በአዳማ እየተካሄደ ባለው የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሴክተር ጉባኤ ላይ ተመርቋል። በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የተሰራው ይህ…