Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ጋዝና ድፍድፍ ነዳጅ አቅም በሚፈለገው ልክ ለመጠቀም ይሰራል-ማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ጋዝና ድፍድፍ ነዳጅ አቅም በሚፈለገው ልክ ለመጠቀም እንደሚሰራ የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር ገልጿል። ሚንስቴሩ ይህንን ያለው በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል የሚገኙ የካሉብና ኢላላ የተፈጥሮ ጋዝና የድፍድፍ ነዳጅ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ድጋፍ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለገበታ ለሀገር ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና አቀረበ፡፡ ፅህፈት ቤቱ ኮይሻን፣ ጎርጎራን እና ወንጪን በጋራ ለማልማት የቀረበውን ጥሪ ተቀብለው…

357 ዜጎች ካሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 357 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ዛሬ ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አቶ መስፍን ገብረማርያምን ጨምሮ ጉዳዩ…

አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ህገወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ወንጀል ሶስት የዐቃቤ ህግ ምስክሮች ተሰሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ህገወጥ የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ወንጀል ሶስት የዐቃቤ ህግ ምስክሮች ተሰሙ። ዛሬ ረፋድ ላይ በአዳማ ምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው ሶስት የዐቃቤ ህግ ምስክሮች የምስክር ቃላቸው የተሰማው። ፍርድ…

መንግስት ለወጣቶች ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ለወጣቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት እንደሚሰራ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአዳማ ከተማ በወቅታዊ ጉዳዮች እና በሀገራዊ ለውጡ ዙሪያ…

የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ። በመድረኩም የመስኖ ልማት ኮሚሽን በባለቤትነት የሚያስገነባቸው የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የጥናት፣ የዝርዝር…

ፈረንሳይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ፓሪስን ጨምሮ በስምንት ከተሞች የሰዓት እላፊ ልትጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፈረንሳይ በሀገሪቱ ዳግም እያገረሸ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት ፓሪስን ጨምሮ በስምንት ከተሞች የሰዓት እላፊ ልትጥል ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እንዳስታወቁት የምሽት የሰዓት…

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ አስመራ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ሲያደርጉት የነበረውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አስመራ ተመለሱ። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ልዑካቸው ባሳለፍነው ሰኞ ነበር በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ…

ዶ/ር አረጋዊ በርሔ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶክተር አረጋዊ በርሔ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትናንትናው እለት ዶክተር አረጋዊ በርሔን የጽህፈት ቤቱ ዋና…

ለአራት የህክምና ላቦራቶሪዎች የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አስፈላጊውን መስፈርት ላሟሉ አራት የህክምና ላቦራቶሪዎች አክሪዲቴሽን አገልግሎት መስጠቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። ተቋማቱም የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መምሀራን ሪፊራል ሆስፒታል ፣ ደብረብርሃን…