በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ጋዝና ድፍድፍ ነዳጅ አቅም በሚፈለገው ልክ ለመጠቀም ይሰራል-ማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ጋዝና ድፍድፍ ነዳጅ አቅም በሚፈለገው ልክ ለመጠቀም እንደሚሰራ የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር ገልጿል።
ሚንስቴሩ ይህንን ያለው በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል የሚገኙ የካሉብና ኢላላ የተፈጥሮ ጋዝና የድፍድፍ ነዳጅ…