ፌስቡክ ፣ጎግል እና አማዞን ለአውሮፓና ለታዳጊ ሀገራት 100 ቢሊየን ዶላር ተጨማሪ የኮርፖሬት ግብር ሊከፍሉ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ግዙፎቹ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ለአውሮፓ እና ለታዳጊ ሀገራት ተጨማሪ ግብር እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ረቀቅ የግብር ህግ በአውሮፓ ሀገራት መዘጋጀቱ ተገለፀ።
ይህ እርምጃ ከኮርፖሬት ታክስ ጋር ተያይዞ ከፍ ያለ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑ…