Fana: At a Speed of Life!

ፌስቡክ ፣ጎግል እና አማዞን ለአውሮፓና ለታዳጊ ሀገራት 100 ቢሊየን ዶላር ተጨማሪ የኮርፖሬት ግብር ሊከፍሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ግዙፎቹ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ለአውሮፓ እና ለታዳጊ ሀገራት ተጨማሪ ግብር እንዲከፍሉ የሚያስገድድ ረቀቅ የግብር ህግ በአውሮፓ ሀገራት መዘጋጀቱ ተገለፀ። ይህ እርምጃ ከኮርፖሬት ታክስ ጋር ተያይዞ ከፍ ያለ ለውጥ የሚያመጣ መሆኑ…

የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን በአንበጣ መንጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን በአንበጣ መንጋ ጉዳት የደረሰባቸውን አካባቢዎች ጎብኝተዋል። ሚኒስትሩ በትናንትናው እለት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን እና በድሬዳዋ አስተዳደር በመገኘት የአንበጣ መንጋው ያደረሰውን ጉዳት መመልከታቸውን…

ኮቪድ19 አሜሪካን 16 ትሪሊየን ዶላር ሊያሳጣት እንደሚችል የሃገሪቱ የቀድሞ የግምጃ ቤት ሃላፊ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ19 አሜሪካን 16 ትሪሊየን ዶላር ሊያሳጣት እንደሚችል የሃገሪቱ የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣን ተናገሩ፡፡ የቀድሞው የአሜሪካ የግምጃ ቤት ሃላፊ ላውረንስ ሳመርስ እና የሃርቫርድ ዪኒቨርሲቲው የምጣኔ ሃብት ምሁር ዴቪድ ከትለር ዋሽንግተን…

ሱዳን በጁባ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አፀደቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት እና የሱዳን ካቢኔ በደቡብ ሱዳን ጁባ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አፀደቁ። የሱዳን ሉአላዊ ምክር ቤት እና የሱዳን ካቢኔ ትናንት ምሽት ባደረጉት የጋራ ስብሰባ ነው በዳርፉር ከሚገኙ አማጽያን ጋር የተደረሰውን የሰላም…

“ኸርድ ኢሚዩኒቲ”ን መምረጥ የስነ ምግባር ችግር ነው – ዶክተር ቴዎድሮስ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ሰዎችን በኮሮና ቫይረስ እንዲያዙ በማድረግ በሽታ የመከላከል አቅምን ማዳበር (ኸርድ ኢሚዩኒቲ) ጥቅም ላይ ማዋልን የዓለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም አጣጣሉ። ኸርድ ኢሚዩኒቲ ሊፈጠር የሚችለው ክትባት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የኮይሻ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብን ጎበኙ። ግድቡ በአንድ ጊዜ 2 ሺህ 200 ሜጋ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት የሚችል ሲሆን በዓመት ደግሞ 6 ሺህ ጊጋ ዋት…

ሰራዊቱ ማንኛውንም ተልዕኮ ለመፈፀም በጥሩ ቁመና ላይ ይገኛል- መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የመከላከያ ሰራዊት ማንኛውንም ተልዕኮ ለመፈፀም በጥሩ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ ገለፁ። ሚኒስትሩ የመከላከያ ሚኒስቴር የ2013 ዓ.ም የመጀመሪያው ሩብ አመት የስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ በዛሬው እለት…

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን የዓለም ባንክ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያዩ፡፡ ከኦስማን ዲዮን በተጨማሪም በኢትዮጵያ ካሉት የዓለም ባንክ አመራሮች ጋር…

በአዲስ አበባ የሚገኙ የህወሃት አመራሮች በህወሃት የተደረገላቸውን ጥሪ እንደማይቀበሉ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ የቀድሞ የህወሃት አመራሮች ህወሃት በፌደራል መንግሥቱ የሚተላለፉ ህጎችን በመተላለፍ የህዝብ ሃላፊነት ይዘው በፌደራል መንግስት የስራ ሃላፊነት ላይ የሚገኙ አመራሮችን ለቃችሁ ኑ በሚል ያቀረበው ጥሪ አግባብ አለመሆኑን ገለጹ፡፡…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በመተከል ዞን የተፈጸመውን ድርጊት አወገዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በተደጋጋሚ በሚከሰተው የፀጥታ ችግር የዜጎች ህይወት መጥፋት አሳዛኝ እና ልብ ሰባሪ ድርጊት መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የተፈፀመውን አሳዛኝ ድርጊት መነሻ…