በ2013 የኦሮሚያ ክልል ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ዝግጀት ተደርጓል- አቶ አዲሱ አረጋ
አዲስ አበባ ፣ጳጉሜን 3 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለመድረግ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማእረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ ተናግረዋል።
አቶ አዲሱ አረጋ ከፋና…