የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ልደቱ አያሌው በሌላ መዝገብ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያለው በምስራቅ ሸዋ ዞን ቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በሌላ መዝገብ ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል። አቃቤ ህግም በችሎቱ ተገኝቶ እጃቸው ላይ የተገኘ የሽግግር መንግስት መመስረቻ ሰነድ የሚል እና ለውጡን ተቃርኖ “ለውጡ ከድጡ ወደ ማጡ”…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሜሪካ ልማት ተርአዶ ድርጅት የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፉ የአሜሪካ ልማት ተርአዶ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤይድ) የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ መሳሪያዎችን ለኢትዮጵያ አበረከተ። ዩ.ኤስ.ኤይድ ኢትዮጵያ በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው፥ የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ባለበት በዚህ ወቅት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ በቻይና ዲፕሎማቶች ላይ የጉዞ ክልከላ ማዕቀቦችን ጣለች Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ በቻይና ዲፕሎማቶች ላይ የጉዞ ክልከላ ማዕቀቦችን መጣሏን አስታውቃለች። በዚህም መሰረት ከፍተኛ የቻይና ዲፕሎማቶች የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎችን ለመጎብኘት አሊያም ከ50 ሰው በላይ የሚሳተፍበት ባህላዊ ስነ ስርዓቶች ላይ ለመሳተፍ ወደ አሜሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአንድ ሀገር ብልጽግና ከማኅበራዊ ኃላፊነት መጎልበት ጋር ከፍተኛ ትሥሥር አለው- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአንድ ሀገር ብልጽግና ከማኅበራዊ ኃላፊነት መጎልበት ጋር ከፍተኛ ትሥሥር እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፥ “ማኅበራዊ ኃላፊነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2013 አዲስ ዓመት ለህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ መልስ ለመስጠት ይሰራል- አቶ ርስቱ ይርዳው Tibebu Kebede Sep 3, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 አዲስ ዓመት ለህዝቦች የአደረጃጀት ጥያቄዎች ሰላማዊ መሆነ መንገድ መልስ ለመስጠት እንደሚሰራ የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለፁ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምክትል ርእሰ መስተዳድር…
ፋና 90 አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ 14 ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ ዘጠኝ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አሰማ Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=38TB1uL4PCs
ፋና 90 በበርካታ አውደውጊያዎች የጀግንነት ተግባርን የፈፁሙት ብርጋዴር ጀኔራል ተስፋዬ ሀ/ማርያም ሽልማት ተበረከተላቸው Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8oXCnVximkQ
ፋና 90 ታላቁ የህዳሴ ግድብን በራስ መገንባት እና አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ በጊዜያዊነት መያዟ Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=qURlGeG0DpY
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 105 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ18 ሰዎች ሕይወት አልፏል Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 21 ሺህ 360 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 105 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 54 ሺህ 409…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች 12 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት በእሳት አደጋ የወደመባቸውን ተጎጂዎች ጎበኙ Tibebu Kebede Sep 2, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 27 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሲ.ኤም.ሲ አሊታድ ሚካኤል በደረሰው የእሳት አደጋ ተጎጂ የሆኑ ግለሰቦችን አጽናንተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ከ6 ሰዓት ከ30 ደቂቃ ጀምሮ በተከሰተው…