የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለኢድ አል አድሃ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 442ኛው የኢድ-አል አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ በማለት መልዕከታቸው አስተላልፈዋል፡፡ ህዝበ ሙስሊሙም…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት በመጠናቀቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። በመልዕክታቸውም "የኢትዮጵያ ሀገራችን ብርቱ ልጆች ያለባቸው ከፍተኛ ውስጣዊ እና ውጫዊ ጫና ሳይበግራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ለኢድ አል አድሐ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1 ሺህ 442ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓል የመታዘዝና የመስዕዋት በዓል ነው። ነቢዩ ኢብራሒም ለፈጣሪያቸው ያላቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ዘውዴ ተክሉ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ዘውዴ ተክሉ በተወለዱ በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የከንቲባ ዘውዴ ተክሉ የቀብር ስነ ስርዓት በነገው ዕለት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ከቀኑ 6፡30 የሚፈጸም ሲሆን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የግድቡ ሁለተኛ ሙሌት የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ አሸናፊነት እውን ያደረገ ነው – የህግ ምሁራን Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግድቡ ሁለተኛ ሙሌት የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ አሸናፊነት እውን ያደረገ መሆኑን የህግ ምሁራን ገለጹ፡፡ ምሁራኑ ሙሌቱ የመንግስትና የህዝብ መተማመን የሚጨምር፣ የዲፕሎማሲ አሰላለፉን የሚቀይር እና ሀሳብን በእውነት የሚያፀና ነው ብለዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 442ኛው የኢድ አል አድሐ (አረፋ) በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ጠዋት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በሚኖረው የጠዋት ስግደት ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለኢድ አል አድሐ በዓል የእንኳን አደረሳቹህ መልእክት አስተላለፉ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ1 ሺህ 142ኛው የኢድ አል አድሐ በዓል የእንኳን አደረሳቹህ መልእክት አስተላለፉ፡፡ የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ለመላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ለ1 ሸህ 442ኛው የኢድ አል አድሀ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ጃኮብ ዙማ የፍርድ ሂደታቸውን በበይነ መረብ ተከታተሉ Tibebu Kebede Jul 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ የፍርድ ሂደታቸውን በበይነ መረብ ተከታትለዋል፡፡ ዙማ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል በቁጥጥር ስር ውለው ማረሚያ ቤት መግባታቸው ይታወሳል፡፡ የፍርድ ሂደታቸውን ዳኞች እና እሳቸው በተሳተፈቡት…
የሀገር ውስጥ ዜና ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ የፀጥታ ችግሮችን ለመከላከል ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ ፖሊስ አሳሰበ Tibebu Kebede Jul 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ ) ወንጀልና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሌሎች የፀጥታ ችግሮችን አስቀድሞ ለመከላከል እንዲቻል መኖሪያ ቤት እና የመኝታ አገልግሎት የሚሰጡ ልዩ ልዩ ድርጅቶችና ግለሰቦች የተከራዮችን ማንነት እንዲያረጋግጡ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡ በ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተመላሽ የመከላከያ ሠራዊት አባላት አሸባሪው ትህነግን ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ Tibebu Kebede Jul 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመላሽ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ወደ ግንባር በመዝመት አሸባሪው ትህነግን ለመደምሰስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ የባሕር ዳር ተመላሽ የመከላከያ ሠራዊት ማኅበር የህልውና ዘመቻ አስመልክቶ ውይይት አድርጓል።…