Fana: At a Speed of Life!

የዶክተር ካትሪን ሐምሊን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የፌስቱላ ሆስፒታል መስራች ዶክተር ካትሪን ሐምሊን የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ። የዶክተር ካትሪን ሐምሊን አስከሬን የሽኝት ፕሮግራም በመኖሪያ ቤታቸው ከተደረገ በኋላ የቀብር ስነ ስርዓታቸው በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን…

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት የኮሮና ስርጭትን ለመቆጣጠር የተሳፋሪውን ቁጥር ቀነሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የተሳፋሪውን ቁጥር መቀነሱን አስታወቀ። የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እርምጃው የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ያለመ መሆኑን…

ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች የ14 ቀናት የለይቶ ማቆያ ግዴታ ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ ማዕከል የመቆየት ግዴታ ተጀምሯል። የጤና ሚኒስቴር ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች በስካይ ላይት እና ጊዮን ሆቴሎች ከዛሬ ጀምሮ ለ14 ቀናት ተለይተው…

በለይቶ ማቆያ ማዕከላት ለሚቆዩና ወጪያቸውን መሸፈን ለማይችሉ ዜጎች መንግስት ሙሉ ወጪያቸውን ይሸፍናል – ኢንጂነር ታከለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ውጭ የነበሩ ወገኖች በሚመለሱበት ጊዜ ወደ ህብረተሰቡ ከመቀላቀላቸው በፊት በለይቶ ማቆያ ማዕከላት በሚቆዩባቸው ጊዜዎች ወጪያቸውን መሸፈን ለማይችሉ ዜጎች ሙሉ ወጪያቸውን መንግስት እንደሚሸፍን አስታወቁ። ኢንጂነር…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 11 ሰዎች መካከል ሁለቱ ጃፓናውያን ወደ ሃገራቸው ተሸኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 11 ሰዎች መካከል ሁለቱ ጃፓናውያን ወደ ሃገራቸው መሸኘታቸውን አስታወቀ። ሌሎች በቫይረሱ የተያዙ እና ከሰዎቹ ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባሉ ሰዎችም ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ነው…

በትግራይ ክልል ህዝቡ ለኮሮናቫይረስ ከሚያጋልጡ ድርጊቶች በመቆጠብ ወረርሽኙን እንዲከላከል የትግራይ ብልፅግና ፓርቱ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በትግራይ ክልል ህዝቡ ለኮሮናቫይረስ ከሚያጋልጡ ድርጊቶች በመቆጠብ ወረርሽኙን እንዲከላከል የትግራይ ብልፅግና ፓርቱ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ነብዩ ስሁል ሚካኤል ጥሪ አቀረቡ። ሀላፊው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት ህብረተሰቡ መጨባበጥን…

በምዕራብ አርሲ ዞን ከወትሮ የተለየ በረዶ ጣለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ወቅቱን ያልጠበቀ እና ከወትሮ የተለየ በረዶ ጣለ። ከወትሮ የተለየ በረዶው ምዕራብ አርሲ ዞን ኮፈሌ ወረዳ አሾካ ቀበሌ መጣሉን የዞኑ የመንግስት ኮሙዪኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታውቋል። በረዶው…

ኢሚሬትስ አየር መንገድ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሁሉንም የመንገደኞች በረራ አቋረጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢሚሬትስ አየር መንገድ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ ሁሉንም የመንገደኞች በረራ ላልተወሰነ ጊዜ አቋረጠ። የኢሚሬትስ አየር መንገድ በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ፥ በሁሉም የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች የሚያደርጋቸው የመንገደኞች በረራዎች ከፊታችን…