Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በ627 ሚሊየን ብር የመንገድ ግንባታ እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በ2012 በጀት ዓመት 43 ፕሮጀክቶችን በ627 ሚሊየን ብር እየገነባ መሆኑን አስታወቀ። የኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነት ዋና የስራ ሂደት መሪ አቶ ጌትነት ዘውዴ እንዳሉት፥ በክልሉ ወረዳን ከወረዳ እና…

በሀላባ የአንበጣ መንጋን ለመከላከል የኬሚካል ርጭት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ሀላባ ዞን የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል እየተሰራ ነው። ህብረተሰቡም የተለያዩ ባህላዊ ስልቶችን በመጠቀም መንጋውን ለመከላከል እየሰራ እንደሚገኝ ከደቡብ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።…

የአውቶብስ ተራ-መሳለሚያ-18 ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውቶብስ ተራ - መሳለሚያ - 18 ቁጥር ማዞሪያ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀምሯል። የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቱ 3 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 40 ሜትር የጎን ስፋት እንዳለው ተገልጿል። ከዚህ ባለፈም 75 ሜትር ርዝመት ያለው ወንዝ…

በአሜሪካ እና ሜክሲኮ ድንበር አቅራቢያ ረጅሙ ዕፅ ማዘዋወሪያ ዋሻ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ እና ሜክሲኮ ድንበር አቅራቢያ ረጅሙን የዕፅ ማዘዋወሪያ ዋሻ ማግኘታቸውን የአሜሪካ ባለስልጣናት አስታወቁ። ዋሻው አሜሪካን ከሜክሲኮ ጋር በሚያዋስናት ድንበር በኩል ዕፅ አዘዋዋሪዎች ይጠቀሙበት እንደነበረም ገልጸዋል። 1 ሺህ 313…

ሳንባ በሲጋራ ምክንያት ከሚከሰት ጉዳት የማገገም አቅም እንዳለው ተመራማሪዎቹ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳንባ በሲጋራ ምክንያት ከሚከሰት የካንሰር ህመም የማገገም አቅም እንዳለው ተመራማሪዎች ገለጹ። በለንደን የተደረገው ጥናት ሳንባ በማጨስ ብዛት ከሚከሰት የህዋሳት ጉዳትና ለውጥ የማገገም አቅም እንዳለው አመላክቷል። ተመራማሪዎቹ በጥናታቸው ለረጅም…

ለሀገራዊው ምርጫ የተዛቡ መረጃዎችን እና የጥላቻ ንግግሮችን ስርጭት መቆጣጠር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) መጭው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ የተዛቡ መረጃዎችን እና የጥላቻ ንግግሮችን ስርጭት መቆጣጠር እንደሚገባ የመብቶችና ዴሞክራሲ ብልጽግና ማዕከል (ካርድ) አሳሰበ። በሀገሪቱ በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች የሚሰራጩ የተዛቡ መረጃዎች እና…

በአርባ ምንጭ ከተማ ከ35 ኩንታል በላይ አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ ከ35 ኩንታል በላይ አደንዛዥ ዕፅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። አደንዛዥ ዕጹ በኤፍ ኤስ አር ተሽከርካሪ ሲዘዋወር መያዙን የአርባ ምንጭ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ዳንኤል አረጋ ተናግረዋል። የተያዘው አደንዛዥ ዕፅ በዛሬው…

ምክር ቤቱ የሶስት ሚኒስትሮችን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሶስት ሚኒስትሮችን ሹመት አፀደቀ።   የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል።   በመደበኛ ስብሰባው ምክር ቤቱ…

በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የለውጥ ስራዎች ፍኖተ ካርታ ማሻሻያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ጥር 21፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የለውጥ ፍኖተ ካርታ ማሻሻያ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዲስ አበባ ውይይት እየተካሄደ ነው።   በመድረኩ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ተከትሎ በሀገሪቱ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን…

የ11 ዓመቷ ታዳጊ መተጣጠፍ የሚጠይቀውን የዮጋ እንቅስቃሴ ደጋግሞ በመከወን ክብረ ወሰን አስመዝግባለች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የ11 ዓመቷ ህንዳዊት ታዳጊ በአንድ ደቂቃ ውስጥ መተጣጠፍ የሚጠይቀውን የዮጋ እንቅስቃሴ ደጋግሞ በመከወን አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች። ታዳጊዋ ሪያ ፓላዲያ በአንድ ደቂቃ ውስጥ 21 ጊዜ የዮጋ እንቅስቃሴውን ሰርታለች። ይህ የዮጋ…