በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ እስካሁን ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ።
የዓለም ጤና ድርጅት የበሽታው ስርጭት እጅግ ፈጣን መሆኑንም አስታውቋል።
ካለፈው የፈረንጆቹ አመት መጀመሪያ…