Fana: At a Speed of Life!

በመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት የፈለቀውን ውኃ ሕብረተሰቡ ለጊዜው እንዳይጠቀም ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ የፈለቀው ውኃ አጠቃላይ ሁኔታ በጥናት እስከሚረጋገጥ ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀም ሠመራ ዩኒቨርሲቲ አሳሰበ፡፡ በዩኒቨርሲቲው የሥነ-ምድር ትምህርት ክፍል ዲን ሕንዳያ ገብሩ (ዶ/ር)÷ የፈለቀው ውኃ ምንነት፣…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎችን እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ የግብርና ቁመና ምን እንደሚመስል በኢትዮጵያ ለዓለም የምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ዝላታን ሚሊሲክ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህም የኢትዮጵያ ግብርና ለአጠቃላይ ዕድገት፣ ለወጪ ንግድ እንዲሁም…

የኢትዮጵያ ልዑክ በሞሮኮ የልምድ ልውውጥ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላምና ፀጥታ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የፌዴራልና የክልል የጸጥታ ኃላፊዎችን ጨምሮ የሐይማኖት አባቶችን ያካተተ የኢትዮጵያ ልዑክ በሞሮኮ የልምድ ልውውጥ እያደረገ ነው፡፡ የልምድ ልውውጡ በሁለቱ ሀገራት ያለውን ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት…

የቱርክ አየር መንገድ ፓይለት አውሮፕላን እያበረረ ህይወቱ አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርክ አየር መንገድ አብራሪ ከአሜሪካ ሲያትል ተነስቶ ወደ ቱርክ ኢስታንቡል የሚጓዝ አውሮፕላን በማብረር ላይ እያለ ህይወቱ ማለፉ ተነገረ፡፡ የ59 ዓመቱ አውሮፕላን አብራሪ ኢልሴሂን ፔሊቫን በበረራ ላይ እያለ በህመም በመውደቁ ረዳት አብራሪው…

ኢትዮጵያ የፍልሰት ስምምነት አጀንዳዎች በፖሊሲዎች ተካተው እንዲፈጸሙ እያደረገች ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት አጀንዳዎች በተለያዩ የልማት ፖሊሲዎችና ዕቅዶች ውስጥ ተካተው ተፈጻሚ እንዲሆኑ በማድረግ ላይ ትገኛለች ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት አህጉራዊ…

የዐደባባይ በዓላት ለከተማችን ተጨማሪ ውበት ናቸው- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዐደባባይ በዓላት ለከተማችን ተጨማሪ ውበት እና የቱሪስት መስኅብ ናቸው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በአዲስ አበባ የዐደባባይ በዓላት በድምቀት ተከብረው እንዲጠናቀቁ አስተዋጽዖ ያደረጉ አካላትን…

ኢትዮጵያ በዓለምአቀፍ የስፔሻሊቲ ቡና ዐውደ-ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጃፓን ስፔሻሊት ቡና ማኅበር ባዘጋጀው ዓለምአቀፍ የስፔሻሊቲ ቡና ዐውደ-ርዕይ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ ዐውደ-ርዕዩን ያስጀመሩት በጃፓን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዳባ ደበሌ፣ የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የጃፓን ስፔሻሊቲ ቡና ማኅበር…

የሀገራችንን ብልፅግና የሚያስቀጥል ኃይል አፍርተናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችንን ዕድገትና ብልፅግና ማስቀጠል የሚችል አስተማማኝ የሰላም ኃይል አፍርተናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ በቢሾፍቱ የዝግጁነት ማረጋገጫ ማዕከል በመከላከያ…

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሆኜ ለማገልገል በመሰየሜ ክብር ይሰማኛል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አምስተኛው ፕሬዚዳንት ሆኜ ለማገልገል በመሰየሜ ክብር ይሰማኛል ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ይህችን ታላቅና ተወዳጅ…

የፍራፍሬ እና አትክልት ምርት በተለየ ሁኔታ አጥጋቢ ሆኗል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የምርት ዘመን የፍራፍሬ እና አትክልት ምርት በተለየ ሁኔታ አጥጋቢ ሆኗል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በብዙ የሀገራችን ክፍል እንደሚታየው የደቡብ…