Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ም/ርዕሰ መሥተዳድር ከታይዋን የገበያ ማዕከል ተጎጂዎች መልሶ ማቋቋም ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ኢብራሂም ኡስማን ከጅግጅጋ ከተማ ታይዋን የገበያ ማዕከል ተጎጂዎች መልሶ ማቋቋም ኮሚቴ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በጅግጅጋ ከተማ ታይዋን የገበያ ማዕከል ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ሀብት ንብረታቸውን…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተውጣጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለጎብኝዎቹ ገለጻ አድርገዋል፡፡ ጎብኝዎቹም÷ የዓድዋ ድል…

ከ21 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉምሩክ ኮሚሽን ጅግጅጋ ቅርንጫፍ አማካኝነት በተደረገ ክትትል 21 ሚሊየን 963 ሺህ 500 ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ እና ወጪ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት ከሶማሊያ ወደ ጅግጅጋ ከተማ ሊገቡ ሲሉ መሆኑ…

የፓፓያ ምርጥ ዘር ችግኝ የማስፋፋት ንቅናቄ ባለፈው ዓመት 10 ሺህ 400 ሄክታር ደርሷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓፓያ ምርጥ ዘር ችግኝ የማስፋፋት ንቅናቄ በየዓመቱ እየጨመረ መጥቶ ባለፈው ዓመት 10 ሺህ 400 ሄክታር መሬት መድረሱን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ የለሚኩራ ክ/ከተማ የቀድሞ 3 ሠራተኞች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የለሚኩራ ክፍለ ከተማ የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ አስተባባሪና የሊዝ ውል ባለሙያ የነበሩ ሦስት ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ ወንጀል ችሎት ትዕዛዝ ሰጠ። ተከሳሾቹ÷ 1ኛ…

ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን እና ጂቡቲን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ ቁርጠኛ ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያ እና ጂቡቲን ግንኙነት እና ትብብር በይበልጥ ለማሣደግ ቁርጠኛ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በጂቡቲው ገዥ ፓርቲ (አር ፒ ፒ) 45ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ…

የሱዳን ተዋጊ ኃይሎች ለረመዳን ጾም ተኩስ እንዲያቆሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የሱዳን ተዋጊ ኃይሎች ለረመዳን ጾም ተኩስ እንዲያቆሙ ጥሪ አቀረበ፡፡ ተኩስ አቁም ከተደረገም ከ25 ሚሊየን ለሚልቁ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ እንደሚቻል ምክር ቤቱ ገልጿል፡፡ በፀጥታው…

13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ መጋቢት 13 ቀን 2016 ዓ.ም የሚቆየው 13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታ በጋና አክራ በይፋ ተከፍቷል፡፡ በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ÷ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽነሮች፣ የጋና ፕሬዚዳንት ናና…

ሲዳማና ኦሮሚያ ክልሎችን የሚያገናኘው የዳዬ-ጭሪ-ናንሴቦ መንገድ ግንባታ 84 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ እና ኦሮሚያ ክልሎችን በቅርበት የሚያስተሳስረው የዳዬ-ጭሪ-ናንሴቦ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 84 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የመንገድ ግንባታው 71 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን÷ ከዚህ ውስጥ…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ከ39 ሀገራት 3ኛ ሆነ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ድርጊት ከ39 የአፍሪካ ሀገራት የፖሊስ ተቋማት ጋር ሲነፃፀር ሦስትኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን ጥናት አመላከተ፡፡ መቀመጫውን ጋና አክራ ያደረገው አፍሮ ባሮሜትር የተባለ ተቋም በፖሊስ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ…