የሶማሌ ክልል ም/ርዕሰ መሥተዳድር ከታይዋን የገበያ ማዕከል ተጎጂዎች መልሶ ማቋቋም ኮሚቴ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ኢብራሂም ኡስማን ከጅግጅጋ ከተማ ታይዋን የገበያ ማዕከል ተጎጂዎች መልሶ ማቋቋም ኮሚቴ ጋር ተወያዩ፡፡
በውይይታቸውም በጅግጅጋ ከተማ ታይዋን የገበያ ማዕከል ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ሀብት ንብረታቸውን…