Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳታፊነት ማረጋገጥ ተጨማሪ ሥራ ይፈልጋል አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና እኩል ተሳታፊነት ማረጋገጥ ብዙ ክፍተት ስላለበት ተጨማሪ ጥረትና ሥራ እንደሚፈልግ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስገነዘቡ፡፡ “ሴቶችን እናብቃ፣ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!” በሚል መሪ…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ከ39 ሀገራት 3ኛ ሆነ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ድርጊት ከ39 የአፍሪካ ሀገራት የፖሊስ ተቋማት ጋር ሲነፃፀር ሦስትኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን ጥናት አመላከተ፡፡ መቀመጫውን ጋና አክራ ያደረገው አፍሮ ባሮሜትር የተባለ ተቋም በፖሊስ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ…

ጣና ነሽ ፪ የተሰኘችው ጀልባ ወደ ኢትዮጵያ ጉዞ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ለኢትዮ ፌሪስ ጣና የሀገር ውስጥ የውኃ ትራንስፖርት እንዲያገለግሉ የተገዙት ሁለት ዘመናዊ ጀልባዎች ወደ ኢትዮጵያ እየመጡ ነው፡፡ ጣና ነሽ ፪ የተሰኘችው ዘመናዊ የሕዝብ ትራንስፖርት ጀልባና ሌላኛዋ…

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ48ኛ ጊዜ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ሴቶችን እናብቃ፣ ሰላምና ልማት እናረጋግጥ" በሚል መሪ ሐሳብ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓለም ለ113ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ48ኛ ጊዜ በዛሬው ዕለት ተከብሮ ይውላል፡፡ ዕለቱን ምክንያት በማድረግም ቀደም ብሎ በተጀመረው ንቅናቄ ለችግር ተጋላጭ…

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር ያላት አጋርነት ውጤታማ ሆኖ ቀጥሏል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ጋር ያላት አጋርነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዛሬ ማለዳ ባንኩ በኢትዮጵያ በሚያካሂዳቸው ፕሮጀክቶች ላይ በአፍሪካ ልማት ባንክ የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ልማትና…

በዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የሴቶችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ንቅናቄዎች እንደሚደረግ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ሴቶችን ከማሰብ ባለፈ ተጠቃሚነታቸውንና ተሳታፊነታቸውን የሚያረጋግጡ ንቅናቄዎች እንደሚደረጉ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ "ሴቶችን እናብቃ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ" በሚል መሪ ሐሳብ የሚከበረውን ዓለም…

ለዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኝ ተዘጋጅቷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር በተለያዩ ችግኝ ጣቢያዎች 4 ነጥብ 8 ቢሊየን ችግኝ መዘጋጀቱን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የለውጡ…

የተበጠሰው የባህር ዳር – ጋሸና – አላማጣ የኤሌክትሪክ መስመር ተጠገነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ጉዳት ደርሶበት የተበጠሰው የባህር ዳር - ደብረታቦር - ንፋስ መውጫ - ጋሸና - አላማጣ ባለ 230 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር በከፍተኛ ርብርብ መጠገኑ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማስተላለፊያ መስመሮችና…

በትራፊክ አደጋ የ7 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ሰዮ ወረዳ አላኩ አቦ ቀበሌ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሰባት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ በተጨማሪም በ10 ሰዎች ላይ ከባድ እና በአራት ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መምሪያ መረጃ…

9 ተማሪዎች በሁዋዌ ክፍለ አህጉራዊ የአይሲቲ ውድድር ኢትዮጵያን በመወከል ቱኒዚያ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠኝ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በ8ኛው የሁዋዌ ክፍለ አህጉራዊ የአይሲቲ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ኢትዮጵያን ወክለው ቱኒዚያ ገብተዋል፡፡ ተማሪዎቹ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ ከጅማ፣ ከሐሮማያ እና አርባምንጭ ዩኒቨርስቲዎች የተገኙ ሲሆኑ…