Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የፍርድ ቤት ዳኛ የነበረው ተስፋዬ ደረጄ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተበት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኛ እና የኢንስፔክሽ ኃላፊ የነበረው ተስፋዬ ደረጄ ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል  ክስ ተመስርቷል። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል…

ኢትዮጵያ የሽብር ቡድኑ አልሸባብ በሶማሊያ ባደረሰው ጉዳት የተሰማትን ሐዘን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አሸባሪው አልሸባብ በሶማሊያ ላይ ባደረሰው ጉዳት የተሰማትን ጥልቅ ሐዘን ለሀገሪቱ መንግሥት እና ሕዝብ ገለጸች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ባስተላለፉት መልዕክት÷ አሸባሪው አልሸባብ ከሰሞኑ በሶማሊያ በፈፀመው…

በጅግጅጋ የተገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አማካኝነት በጅግጅጋ ከተማ የተገነባው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጥቂት ወራት በፊት በጅግጅጋ ከተማ የማዕከሉን ግንባታ ማስጀመራቸው ይታወሳል፡፡ የማዕከሉ…

የሰቆጣ ቃልኪዳን ማስፋፊያ ትግበራ የሀብት ማሰባሰቢያ ዕቅድ ይፋዊ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰቆጣ ቃልኪዳን ማስፋፊያ ትግበራ የሀብት ማሰባሰቢያ ዕቅድ ይፋዊ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በሰቆጣ ቃልኪዳን ማስፋፊያ ምዕራፍ ትግበራው በድምሩ 146 ቢሊዮን ብር ወጪ እንደሚጠይቅ ተገልጿል። በመድረኩ የሰቆጣ ቃልኪዳን…

ኮሚቴው ለጤና ተቋማት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰባት ከተሞች ለሚገኙ የጤና ተቋማት የሕክምና ቁሳቁስ እና የመድኃኒት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በግጭት በተጎዱ አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት፣ የቆሰሉና የታመሙ ሰዎችን ለማከም የሕክምና ቁሳቁስ እና…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በ100 ሚሊየን ብር በጅግጅጋ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በ100 ሚሊየን ብር ወጪ በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ በሥራ ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ቀዳማዊት…

በ250 ሚሊየን ብር የተገነባው የግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቋል። ፋብሪካው በሰዓት ከ220 ቶን በላይ የግንባታ ግብዓቶችን የማምረት አቅም እንዳለው ተገልጿል፡፡ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በምረቃው…

ግለሰብን አሳፍረው በመውሰድ ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንገድ ዳር ቆማ ታክሲ በመጠበቅ ላይ የነበረችን ግለሰብ በባለሶስት እግር ተሽከርካሪ (ባጃጅ) አሳፍረው በመውሰድ ንብረቷን ወስደው ሕይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ፡፡ የዐቃቤ ሕግ የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው…

ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በሰላምና ልማት ጉዳዮች ላይ እየተወያዩ ነው፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ዛሬ ማለዳ ባሕር ዳር ከተማ ገብቷል፡፡ እየተካሄደ ባለው ውይይት ላይም…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ጎዴ ኡጋዝ ሚራድ አውሮፕላን ማረፊያን መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሶማሌ ክልል ጎዴ ከተማ አዲስ የተገነባውን ጎዴ ኡጋዝ ሚራድ አውሮፕላን ማረፊያን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ፡፡ አዲሱ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል እና አውሮፕላን ማረፊያ ፍትሐዊ የልማት…