Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ባሉ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ የንግድና ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ከኳታር ባለሃብቶች ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያን ወጪ ምርቶች በመቀበል እና በሀገራችን መዋዕለ-ነዋያቸውን ኢንቨስት በማድረግ…

ወደ ክልሉ ከ203 ሺህ በላይ ኩንታል ማዳበሪያ እየገባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016 /17 ዓ.ም የምርት ዘመን የሚውል ከ203 ሺህ በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ መግባት መጀመሩን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ባበክር ሃሊፋ ገለጹ፡፡ በምርት ግብዓት አቅርቦት ላይ ትኩረቱን አድርጎ ዛሬ በአሶሳ ከተማ…

በቀጣዮች 10 ቀናት በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል ቅዝቃዜው ሊያይል እንደሚችል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ ለቀጣዮቹ 10 ቀናት በአንዳንድ የሰሜን፣ የሰሜን ምሥራቅ፣ የምሥራቅ፣ የመካከለኛው እና የደቡብ ደጋማ ቦታዎች ላይ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ አንጻራዊ ጥንካሬ እንደሚኖረው ተመላከተ፡፡ እንዲሁም በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅ…

ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የድርሻችንን እንወጣለን – የሐይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን መንግሥት እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ በመደገፍ የድርሻቸውን እንደሚወጡ የሐይማኖት አባቶች ገለጹ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የደቡብ ወሎ ዞንና የደሴ ከተማ አስተዳደር ኮማንድ ፖስት ከደሴ ከተማ የሐይማኖት…

የቤላ የሕጻናትና የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቤላ የሕጻናትና የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ። ከንቲባ አዳነች በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ መሰል የስፖርት ማዘውተሪያዎችን በመገንባት ትውልዱን…

የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፖሊስ የመጀመሪያ ሥራ መረጃ መር የኅብረተሰብ አገልግሎት ላይ የተመሰረተ የወንጀል መከላከል ተግባር በመሆኑ…

በኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል ተቋርጦ የቆየው መደበኛ ሕክምና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤካ ኮተቤ ጠቅላላ ሆስፒታል ከኮረና ወረርሽኝ ጊዜ አንስቶ አቋርጦት የነበረውን መደበኛ የጤና አገልግሎት ሙሉ በሙሉ መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ሆስፒታሉ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት በነበረው ሂደት መደበኛ የሕክምና አገልግሎቱን ማቋረጡ…

የኢትዮጵያ ዓየር ኃይል የተመሰረተበት 88ኛ ዓመት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ዓየር ኃይል የተመሰረተበት 88ኛ ዓመት እየተከበረ ነው፡፡ የምሥረታ ዓመቱ እየተከበረ የሚገኘው ‘በመስዋዕትነት ሀገርን የዋጀ የኢትዮጵያ ዓየር ኃይል’ በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ ከምሥረታ በዓሉ አከባበር ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የመንግሥት…

የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ማጠናከር የሚያስችል የፖሊሲ ማሻሻያ ተደርጓል – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ማጠናከር የሚያስችሉ የፖሊሲ ማሻሻያዎችን ጨምሮ ሌሎች ተጨባጭ ተግባራት መከናወናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት መርሐ-ግብር ዓመታዊ የልማት ጉባዔውን በአዲስ አበባ እያካሄደ…

ግለሰብ በማስፈራራት ግማሽ ሚሊየን ብር ተቀብለዋል የተባሉ የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 791 ነጥብ 78 ግራም ወርቅ ይዞ ለብሔራዊ ባንክ ለማቅረብ ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብን በማስፈራራት ግማሽ ሚሊዮን ብር ተቀብለዋል የተባሉ የፖሊስ አባላት የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ…