የግል ባለሃብቶች በታዳሽ ኃይል ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ የሚፈቅድ ሕግ እየተዘጋጀ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የግል ባለሃብቶች በታዳሽ ኃይል ማመንጨትና ማሰራጨት ኢንቨስትመንት እንዲሰማሩ የሚፈቅድ የሕግ ማዕቀፍ እየተዘጋጀ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ዓለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ በኢትዮጵያ የፀሐይ…