Fana: At a Speed of Life!

 አቶ ደመቀ መኮንን  ከተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይና የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣይ በሰብዓዊ እርዳታ እና ልማት ጉዳዮች…

አቶ እንዳሻው ጣሰው በቅበት ከተማ በጸጥታ ችግር ጉዳት የደረሰባቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ ከዚህ ቀደም ተከስቶ በነበረው የጸጥታ ችግር ጉዳት የደረሰባቸውን የሕብረተሰብ ክፍሎች ጎብኝተዋል፡፡ አቶ እንዳሻው በቅበት ከተማ በተፈጠረው ችግር…

በጋምቤላ ክልል ከ5 ሺህ በላይ ለሆኑ ሰዎች ነፃ የዓይን ሕክምና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ5 ሺህ ለሚበልጡ የጋምቤላ ክልል ነዋሪዎችና በአካባቢው ለተጠለሉ ፍልሰተኞች ነፃ የዓይን ሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ ነው። ሕክምናው እየተሰጠ ያለው በዓለም አቀፍ የአረጋውያን አድን ድርጅት እና አርባ ምንጭ ሆስፒታል ትብብር ነው፡፡…

አቶ አወል አርባ በገቢ ረሱ ቦሎይታ ቀበሌ የጤፍ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በገቢ ረሱ ቦሎይታ ቀበሌ በ200 ሔክታር ላይ እየለማ የሚገኘውን የጤፍ ማሣ ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የጀመርነውን…

በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ዛሬ ይፋ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ውጤቱ÷ ዛሬ ከምሽቱ 3 ሠዓት ጀምሮ ይፋ መደረጉን ነው አገልግሎቱ ያስታወቀው፡፡ ተፈታኞችም…

ተቀዛቅዞ የቆየው የቱሪዝም ዘርፍ እያገገመ መምጣቱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በያዝነው የፈረንጆች ዓመት በመጀመሪያዎቹ ሰባት  ወራት የዓለም ቱሪዝምን በመሳብ 7ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን የዓለም አቀፉ ቱሪዝም ተቋም አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ ከፈረንጆቹ 2019 አንጻር 28 በመቶ የቱሪዝም ፍሰት ዕድገት በማስመዝገብ…

በመተከል ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የተከናወነው ሥራ ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና የልማት ሥራዎችን ለማጠናከር የተከናወነው ሥራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ በክልሉ የተገኘውን ሰላም ለማፅናት ተከታታይነት ያለው የግንዛቤ ፈጠራና የሕዝብ ግንኙነት ሥራ መሠራት…

አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የብሔራዊ ቡድኑ ምክትል አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኑ ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ተሹመዋል፡፡ በትናንትናው ዕለት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆነው የተሾሙት አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ረዳቶቻቸውን አሳውቀዋል።…

የፀጥታ መዋቅሩ ከሠራዊቱ ጋር በመቀናጀት ሠላም የማረጋገጥ ሥራ እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይቅ ከተማ የፀጥታ መዋቅር ከሠራዊቱ ጎን በመሰለፍ የሚሠጠውን ግዳጅ መፈፀም በሚያስችለው ቁመና ላይ መሆኑን በተግባር አስመስክሯል ሲሉ ብርጋዲየር ጄኔራል ዘውዱ ሠጥአርጌ ገለጹ፡፡ በቀጣናው ሕገ-ወጥ ቡድኖችን ለማፅዳት ሠራዊቱ በሚያከናውነው…

ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመፍጠር የሚያስችል የሪፎርም ሥራ እየተሠራ መሆኑን አቶ አደም ፋራህ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመፍጠር የሚያስችል የሪፎርም ሥራ እየተሠራ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። የሪፎርም መሰረታውያንና የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሚና በሚል ርዕስ በአፍሪካ አመራር ልኅቀት…