የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከዓለም አቀፍ የክትባት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከዓለም አቀፍ የክትባት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጂሮም ኪም (ፕ/ር) ጋር ተወያተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዓለም አቀፉ የክትባት ኢንስቲትዩት ከጤና ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካው ሴናተር ማይክ ሮንድስ ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአሜሪካ ሴናተር ማይክ ሮንድስ ከተመራ ልዑክ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራዊ እና ቀጣናዊ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና “የኢሬቻ በዓል የሰላም ምልክት ነው” – አባ ገዳዎች ዮሐንስ ደርበው Oct 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢሬቻ በዓል አብሮነትና ወንድማማችነትን የሚያጠናክር የሰላም ምልክት መሆኑን” አባገዳዎች ገለጹ፡፡ የኢሬቻ በዓል የፍቅር፣ የአንድነት፣ የሰላም፣ የምስጋና እና የወንድማማችነት ተምሳሌት መሆኑን ነው አባገዳዎቹ የገለጹት፡፡ በዓሉ በኦሮሞ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገለፀ ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር ለማዘመን በሚደረገው ጥረት ዓለም ባንክ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተገልጿል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የዓለም ባንክ ከፍተኛ አመራሮች "የኢትዮጵያን የታክስ አስተዳደር በማዘመን ወጪ ቆጣቢና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት"…
የሀገር ውስጥ ዜና 5ኛው የኢሬቻ ፎረም እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የኢሬቻ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ-ግብሩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች፣ የተለያዩ የሚኒስትሮች እና የመንግስት የስራ…
ጤና ከልክ ያለፈ ቁጣ የህፃናትን አዕምሯዊ እድገት እንደሚጎዳ ጥናቶች አመላከቱ ዮሐንስ ደርበው Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላጆች፣ አስተማሪዎች፣ የህፃናት አሰልጣኞች እና ሌሎች ሰዎች በህፃናት ላይ የሚያሳዩት ከልክ ያለፈ ቁጣ የህፃናትን አዕምሯዊ እድገት እንደሚጎዳ ጥናቶች አመላክተዋል፡፡ ‘ቻይልድ አቢዩዝ’ በሚል ርዕስ በታተመ የጥናት ሰነድ በልጆች ላይ የሚደረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደስታ ሌዳሞ ከዩ ኤስ ኤይድ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የረድዔት ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ስኮት ሆክላንደር የተመራ ልዑክን ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ በውይይታቸውም በክልሉ በድርጅቱ ድጋፍ በርካታ ሥራዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ሱዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴንግ አሎር ኩዎል ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በቀጠናዊ ሰላምና መረጋጋት እንዲሁም በሱዳን ቀውስ ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ ከሉክዘምበርግ አምባሳደር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የሉክዘምበርግ አምባሳደር ጆርጅ ቴረስ ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ ሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታዎችን አብራርተዋል፡፡ ሉክዘምበርግ እስከፈረንጆቹ 2024…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ምዕራብ ክልል በበጋ መስኖ ልማት 11 ሺህ ሄክታር በስንዴ ይሸፈናል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Oct 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2016 በጀት ዓመት በ11 ሺህ ሄክታር የበጋ ስንዴ ለማምረት የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተመለከተ፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የውሃ አማራጮችንና የተፈጥሮ…