Fana: At a Speed of Life!

ውጊያን በዘመናዊ የጦር መሣሪያ እና በውስን የሰው ኃይል የመጨረሰ ዐቅም እየተገነባ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓየር ኃይልና ሜካናይዝድን በማዘመን ውጊያን በዘመናዊ የጦር መሣሪያና በውስን የሰው ኃይል የመጨረሰ ዐቅም እየተገነባ መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ህብረተሰቡ እየተስፋፋ ከመጣው በቴክኖሎጂ የታገዘ መጭበርበር ራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ እየተስፋፋ ከመጣው በቴክኖሎጂ የታገዘ መጭበርበር እራሱን እንዲጠብቅ የፌደራል ፖሊስ እና የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት አሳሰቡ፡፡ ሰሞኑን በቴክኖሎጂ በታገዘ መጭበርበር 122 ሺህ ብር የተወሰደባቸው ግለሰቦች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በመዲናዋ በግማሽ ዓመቱ በ4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር የመንገድ ግንባታና ጥገና ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ ዓመቱ በ4 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር 411 ኪሎ ሜትር የመንገድ ጥገናና ግንባታ ሥራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ከወሰን ማስከበር ጋር የተያያዙ ሥራዎች በወቅቱ አለመፈፀም፣ የመንገድ አካላት ስርቆት እና የመንገድ…

የጥምቀት በዓል በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል አዲስ አበባን ጨምሮ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች በሠላም መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱትን የፀጥታና ደኅንነት አባላት፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የበዓሉ…

ርዕሳነ መስተዳድሮችለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ በዓልነቱ ባሻገር የሀገሪቱን መልካም ገፅታ ለመገንባት…

ምስጢረ ጥምቀት

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመነ ኦሪት እንደሚከበረው በዓለ ዳስ የአደባባይ በዓል የሆነው “በዓለ ጥምቀት” ምስጢር ብዙ ነው፡፡ ወደ ወንዝ ሄዶ በመጠመቅ ከበሽታ መፈወስም የተለመደ መሆኑን በኢዮብ እና በሶርያዊው ንእማን ታሪክ ላይ ተሠንዶ እናገኘዋለን፡፡ በዚህ መነሻነት…

በጥምቀት በዓል የእሳትና ድንገተኛ አደጋ እንዳያጋጥም ጥንቃቄ እንዲደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥምቀት በዓል የእሳትና ድንገተኛ አደጋ እንዳያጋጥም ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

ለጥምቀት በዓል ወደ ጎንደር ለሚመጡ እንግዶች የተሳለጠ አገልግሎት እንዲያገኙ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለጥምቀት በዓል ለሚመጡ እንግዶች የተሟላ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማድረጋቸውን አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ገለጹ፡፡ በኢትዮ ቴሌኮም የሰሜን ምዕራብ ሪጅን የኦፕሬሽን ዳይሬክተር ወርቃለማሁ ዳኛቸው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል- የድሬዳዋ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በፍጹም ሰላም እንዲከበር የአስተዳደሩ ፖሊስ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት እና ለውጥ ሥራዎች ዳይሬክተር ኮማንደር ገመቹ ካቻ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን፣ መንስኤ፣ ምልክት እና መከላከያ መንገድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽንት ቧንቧ ኢንፌክሽን ኩላሊትን፣ የሽንት ፊኛን እና የላይኛውን እና የታችኛውን የሽንት ማስተላለፊያ ቱቦዎች የሚያጠቃ የኢንፌክሽን አይነት ነው። ብዙዎቹ ኢንፌክሽኖች የታችኛውን የሽንት ቧንቧ እና የሽንት ፊኛን የሚያጠቁ ሲሆን÷ ከወንዶች ይልቅ ሴቶች…