Fana: At a Speed of Life!

እስከ ታኅሣሥ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሊትር ነዳጅ ወደ ትግራይ ክልል ተጭኗል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትግራይ ክልል ነዳጅ ማጓጓዝ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስካለፈው እሁድ ድረስ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሊትር ነዳጅ ወደ ትግራይ ክልል መጫኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ በባለስልጣኑ የነዳጅ አቅርቦት፣ ሎጅስቲክስና ክትትል ዳይሬክተር…

አዲስ ወግ ዛሬ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ በዛሬው ዕለት ይካሔዳል፡፡ ቀደም ሲል በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሔድ የቆየው አዲስ ወግ በዛሬ ዕለት ደግሞ ‘ሕዝባችን ዐቅማችን’ በሚል ርዕሰ ጉዳይ የሚካሔድ መሆኑን ከጽሕፈት ቤት ያገኘነው…

ኢትዮጵያና ሶማሊያ በተለያየ ዘርፍ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ከሶማሊያ ትራንስፖርትና ሲቪል አቪዬሽን ጋር በቱሪዝም፣ ንግድና ትራንስፖርት ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር ተስማሙ፡፡ በስምምነቱ ላይ÷ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ፣ የኢትዮጵያ ሲቪል…

የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የዕውቅና መርሐ ግብር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የዕውቅና መርሐ ግብር ሊካሔድ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር መሐመድ እንድሪስ÷ ዳያስፖራው በተደራጀ መልኩ ያከናወናቸውን የፐብሊክ ዲፕሎማሲ፣ የገጽታ ግንባታ፣ የሀብት…

246 ሞዴል ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ባዛር በሐዋሳ ይከፈታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 246 ሞዴል ኢንተርፕራይዞች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር ጥር 4 ቀን 2015 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ ይከፈታል፡፡ ከጥር 4 እስከ 9 ቀን 2015ዓ.ም በሚካሄደው ኤግዚቢሽን እና ባዛር 246 ኢንተርፕራይዞች እንደሚሳተፉ እና ከ35 ሺህ…

የጥምቀት በዓል በጎንደር ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር አስተማማኝ ዝግጅት ተደርጓል-ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በጎንደር ከተማ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የአማራ ክልለ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የሚዲያ ዋና ክፍል ኃላፊ ም/ኮማንደር መሳፍንት እሸቴ እንደገለጹት÷ የጥምቀት በዓልን በጎንደር ለማክበር…

የማሌ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ዶኦማ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሌ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ዶኦማ” በሌሞ ጌንቶ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ የማሌ ብሔረሰብ በደቡብ ኦሞ ዞን ከሚገኙት 16 ብሔር ብሔረሰቦች አንዱ ሲሆን÷ በየዓመቱ ጥር 1 ወይም በብሔረሰቡ አጠራር “ባሬ ፔተ” አዲሱን ዓመት…

ሕብረተሰቡ የደም ልገሳ ባህሉን እንዲያሳድግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደም ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ለመድረስ ሕብረተሰቡ ደም የመለገስ ባህሉን እንዲያሳድግ ጥሪ ቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ ደምና ቲሹ ባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሃብታሙ ታዬ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ በመደበኛነት ከሚደረገው የደም…

ጎንደር በጥምቀት በዓል ሰሞን በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ እንግዶችን ለመቀበል የሚያስችላትን ዝግጅት ማድረጓ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥምቀት በዓል ሰሞን እስከ 2 ቢሊየን ብር በቱሪዝሙ ምክንያት ኢኮኖሚው ገቢ ያገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ የጎንደር ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ቻላቸው ዳኜው ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በጥምቀት በዓል ወቅት…

በቀይ መስቀል ማኅበር ለትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 15 ተሽከርካሪ ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አሥር አምቡላንሶችና አምስት ቀላል ተሽከርካሪዎችን ለማኅበሩ ትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስረከበ፡፡ ድጋፉ የተገኘው ከዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር…