Fana: At a Speed of Life!

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንገድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ መሰረት÷ ከዛሬ ታኅሣሥ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ በሚደረገው…

አማኑኤል ኢሳያስ ኢንተርናሽናል የቮሊቦል ኢንስትራክተር ደረጃን አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ቮሊቦል ፌዴሬሽን ለአማኑኤል ኢሳያስ ኢንተርናሽናል የቮሊቦል ኢንስትራክተርነት ደረጃን ሰጠ። በዚህም ከአንጋፋው ኢንተርናሽናል ኢንስትራክተር አለማየሁ ሸዋታጠቅ ቀጥሎ አማኑኤል ኢሳያስ ሁለተኛው ኢትዮጵያውያዊ ሆኗል፡፡ አማኑኤል…

በዓመት 3 ጊዜ የሚከበረው “ጮዬ ማስቃላ” ዛሬ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን በዓመት ሦስት ጊዜ የሚከበረው ጮዬ ማስቃላ ዛሬ ይከበራል፡፡ የጋሞ ዞን ባሕላዊ እሴቶች ከሆኑ አንዱና ዋነኛው የ" ዮ ጋሞ ማስቃላ” ዘመን መለወጫ (laytha laame) አንዱ ነው። “ጮዬ ማስቃላ” በጋሞ ዞን ለየት ባለ መልኩ…

ኅብረ ብሔራዊ አንድነትን ማጠናከር ይገባል-የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ ሲል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፈ፡፡ መልዕክቱም የተገኘውን ሰላም በመጠበቅ ኢኮኖሚውን ማሳደግ እና ኅብረ ብሔራዊ…

አቶ ኢሳያስ ጅራ የሴካፋ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጅራ የምሥራቅ እና መካከከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማኅበራት ምክር ቤት (ሴካፋ) ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ተመረጡ፡፡ የሴካፋ የምርጫ ጠቅላላ ጉባዔ በዛንዚባር የአባል ሀገራት…

ወጋገን ባንክ በኮረም፣ ማይጨውና መኾኒ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት አገልግሎት አቋርጠው የነበሩ የወጋገን ባንክ ተጨማሪ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመሩ፡፡ በዚህም በኮረም፣ ማይጨው እና መኾኒ ቅርንጫፎቹ ባንኩ መሠረታዊ አገልግሎት ዳግም መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ወጋገን ባንክ የሰላም…

አምባሳደር ተሾመ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከታኅሣሥ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ከዚህ ቀደም በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር በመሆን አገልግለዋል፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ…

በትግራይ ክልል ትምህርት ለመጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት እና ምልከታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የባለሙያዎች ቡድን በትግራይ ክልል ትምህርት ለመጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት እና ምልከታ አድርገዋል። ቡድኑ ምልከታውን ያደረገው በማዕከላዊ ዞንና በሰሜን ምዕራብ ዞኖች ባሉ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት…

የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በመልዕክታቸው በዓሉ በዓሉ የሰላም፣ የደስታ፣ የፍስሀ፣ የቸርነትና የልግስና እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡…

መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ላሊበላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች በገና በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ላሊበላ ከተማ ገቡ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ እስካሁን የአሥር ሀገራት…