Fana: At a Speed of Life!

የአራት ዓመት ሕጻንን የደፈረው ግለሰብ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውላ ከተማ በአራት ዓመት ሕጻን ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በ20 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነበት፡፡ የሳውላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የዳኝነት አስተባባሪ አቶ ሸሪፍ ጂብሪል እንደገለጹት፥ ተጠርጣሪው ወጣት…

ከ43 ሚሊየን ሊትር በላይ የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ43 ሚሊየን ሊትር በላይ የፓልም የምግብ ዘይት ግዢ መፈጸሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የምግብ ዘይት አንዲያገኝ ጅቡቲ ከሚገኘው ጎልደን አፍሪካ ኩባንያ የ43 ሚሊየን 37 ሺህ 412 ሊትር የፓልም የምግብ ዘይት…

አፈጉባዔ ታገሠ ጫፎ በቅርቡ ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ የምርጫ ካርድ ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈጉባዔ ታገሠ ጫፎ በአርባምንጭ ከተማ ሼቻ ቀበሌ ተገኝተው ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ የምርጫ ካርድ ወሰዱ ። አፈ ጉባኤ ታገሰ የምርጫ ካርድ ሲወስዱ እንደገለጹት÷ በደቡብ ብሔር፣…

በደቡብ ወሎ ዞን 100 የመጠጥ ውኃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን በተለያየ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው 100 የመጠጥ ውሃ ተቋማት በ40 ሚሊየን ብር ተጠግነው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ፡፡ የዞኑ ውኃና ኢነርጂ መምሪያ የመጠጥ ውኃ ግንባታና ጥገና ባለሙያ አቶ ንጉስ ተፈራ እንደገለጹት÷ ተጠግነው…

በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ መጠናከሩን ዘመቻውን የሚመሩ ከፍተኛ የመከላከያ መኮንን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ኦሮሚያና አዋሳኝ አካባቢዎች የተሰማራው መከላከያ ሰራዊት በአሸባሪው ሸኔ ይዞታ ስር የነበሩ ሰባት ቀበሌዎችን ማስለቀቅ መቻሉን ዘመቻውን የሚመሩ የመከላከያ ከፍተኛ መኮንን ተናገሩ፡፡ ዘመቻውን የሚመሩት ከፍተኛ የመከላከያ መኮንን…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ አክሊሉ ታደሰን የሊጉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ባካሔደው ስብሰባ አክሊሉ ታደሰ ለቀጣዮቹ 2 ዓመት ከ6 ወራት ሊጉን እንዲመሩ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል። 1 ሺህ 200 መራጮች ድምፅ በሰጡበት የምርጫ ሒደት አክሊሉ ታደሰ 802 ድምፅ በማግኘት ፕሬዚዳንት ሆነው…

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲሚንቶ ግዢ ጋር በተያያዘ ከ30 ሚሊየን በላይ ብር ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ አራት የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ። ተከሳሾቹ÷ 1ኛ የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ተቋም…

በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የምሁራን የውይይት መድረኮች እየተካሔዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰመራ፣ ወልድያ ፣ ጋምቤላ እና እንጂባራ ዩኒቨርሲቲዎች "በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና ምን መሆን አለበት?" በሚል ርዕሰ ጉዳይ የምሁራን ውይይት እየተካሔደ ነው፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እና የሰመራ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ…

ሕጋዊ ዕቃዎችን ሽፋን በማድረግ ተደብቀው የገቡ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕጋዊ ዕቃዎችን ሽፋን በማድረግ በኮምፒውተር ሞኒተር ውስጥ ተደብቀው የገቡ 100 ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ሌሎች የኤሌክትሮኒከስ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሕግ ተገዥነት ዘርፍ ምክትል ስራአስኪያጅ አቶ…

የምሁራንን ሐሳብ በማካተት ጠንካራ ሀገር መገንባት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ ሂደቱ የምሁራንን ሐሳብ በማካተት የተረጋጋችና ጠንካራ ሀገር መገንባት እንደሚገባ ተገለጸ። "በሀገር ግንባታ የምሁራን ድርሻ" በሚል መሪ ሐሳብ የባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ ችግር ፈቺና መፍትሔ ጠቋሚ ጉዳዮች ላይ የምሁራን ምክክር…