ኢትዮጵያ ከቻይና የተሰጣትን ከቀረጥ ነጻ ምርት የማስገባት ዕድል አሟጣ ልትጠቀምበት ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቻይና የተሰጣትን ከቀረጥ ነጻ ምርት የማስገባት ተጨማሪ ዕድል አሟጣ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡
በንግድና ቀጣዊ ትስስር ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ቁምነገር እውነቱ ፥ ኢትዮጵያ 1 ሺህ 644…