Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከቻይና የተሰጣትን ከቀረጥ ነጻ ምርት የማስገባት ዕድል አሟጣ ልትጠቀምበት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቻይና የተሰጣትን ከቀረጥ ነጻ ምርት የማስገባት ተጨማሪ ዕድል አሟጣ ልትጠቀምበት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ በንግድና ቀጣዊ ትስስር ሚኒስቴር የሕዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ቁምነገር እውነቱ ፥ ኢትዮጵያ 1 ሺህ 644…

ኢትዮጵያ የተወሰኑ ምርቶችን ከቀረጥ ነጻ ወደ ቻይና እንድታስገባ የተሰጣት ዕድል ምን ትሩፋት ይዞ መጣ?

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከአፍሪካ ጋር ያላት ዘርፈ ብዙ ትስስር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጠነከረ እና እያደገ መምጣቱን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ ቤጂንግ በ “ቤልት ኤንድ ሮድ” የመሠረተ ልማት ፕሮጀክት ሠንሠለት ውስጥ በርከት ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ተጠቃሚ እየሆኑ ነው፡፡…

በመዲናዋ የዳቦ ምርት ፍላጎትን ለመመለስ በሁሉም ክፍለከተማ በአማካይ 2 የዳቦ ፋብሪካ እንዲኖር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለውን የዳቦ ምርት ፍላጎት መጨመር መሰረት በማድረግ በሁሉም ክፍለ ከተሞች በአማካይ ሁለት የዳቦ ፋብሪካዎች እንዲኖሩ ታስቦ እየተሠራ መሆኑን የአስተዳደሩ ንግድ ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ምክትል…

በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፈን መንግሥት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን አቶ አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፈን መንግሥት ከፍተኛ መስዋዕትነት መክፈሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ለክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ…

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ የስኳር ምርት አቅርቦት እጥረት እንዳጋጠመው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአቅርቦት አኳያ በከተማዋ የስኳር ምርት አቅርቦት ችግር ማጋጠሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ መስፍን አሰፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ለከተማው የተመደበው ኮታ 120 ሺህ…

በአማራ፣ አፋር እና ትግራይ ክልሎች ለ6 ነጥብ 9 ሚሊየን ዜጎች ድጋፍ መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰብዓዊ ድጋፍ በሶስቱም ክልሎች 6 ነጥብ 9 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች የምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ ድጋፎች እየተደረገ መሆኑን የሚኒስትሮች ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ኮሚቴው ዛሬ ባደረገው ስብሰባ እስካሁን የተሰሩ ስራዎችን የገመገመ ሲሆን÷ በሰብዓዊ ድጋፍ…

ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል ለማቅረብ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ኃይል ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ በተቋሙ የኮርፖሬት ፕላኒንግ ሥራ አስፈፃሚ አቶ አንዱዓለም ሲዓ እንደገለጹት÷ መንግሥት በኤሌክትሪክ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ…

የስንዴ ልማት ዕቅዱን ለማሳካት ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን አቶ አወል አርባ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የስንዴ እርሻ ለማልማት የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግስት ለስንዴ እርሻ ልማት አገልግሎት የሚውል ዘር እና ማዳበሪያ ከማቅረብ ጀምሮ…

የባንክ አገልግሎት በአፋጣኝ እንዲጀመርላቸው የአላማጣ እና ኮረም ከተሞች ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአላማጣ እና ኮረም ከተማ አስተዳደሮች የባንክ አገልግሎት በአፋጣኝ እንዲጀመርላቸው ጠየቁ፡፡ የአላማጣ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ኃይሉ አበራ እንዲሁም የኮረም ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሰላም ደበሳይ ለፋና…

በአፋር በጦርነቱ በተጎዱ አካባቢዎች ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ፕሮጀክቶችሊተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በጦርነቱ ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች ከ200 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የልማት ፕሮጀክቶች ሊተገበሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡ አቶ አወል አርባ በክልሉ በጦርነቱ በተጎዱ ወረዳዎች ላይ የሚሠሩ የልማት ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ከወርልድ…