የኢትዮጵያ እና የሩሲያ ቀይ መስቀል ማኅበሮች የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና ሩሲያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን የሚያስችል ውይይት አድርገዋል።
የሩሲያ ቀይ መስቀል ማኅበር እና የጤና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርን እና…