Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በጋምቤላ ክልል በጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ10 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው መድኃኒት፣ አልባሳትና ተጨማሪ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ተስፋሁን ጎበዛይ ድጋፉን ዛሬ ለክልሉ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ችግር ለመቅረፍ ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተስተዋለ ያለውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቆራረጥ ችግር ለመቅረፍ ያለመ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈፃሚ…

የሙያተኝነት መስፈርትን ሳያሟላ የተዘጋጀውን የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት እንዲቃወሙ ኢትዮጵያ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ያቀረበውን ከደረጃ በታች የወረደ ሪፖርት የተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባላት እንዲቃወሙ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች። በጄኔቫ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ…

ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች ኢትዮጵያን በተመለከተ ያወጡት መግለጫ ፖለቲካዊ ፍላጎትን ያዘለ ነው – በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች ኢትዮጵያን በተመለከተ ያወጡት መግለጫ ፖለቲካዊ ፍላጎትን ያዘለ መሆኑን በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች ባለፈው ነሐሴ ወር የፀጥታው…

በትምህርቱ ዘርፍ የሚታዩ ሙስና እና ብልሹ አሠራርን ያመላከተ ጥናት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን በትምህርቱ ዘርፍ የሚታዩ የሙስናና ብልሹ አሠራርን በተመለከተ ጥናት ማካሄዱን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከ600 በላይ ለሚሆኑ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚገኙ የትምህርት ዘርፍ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ሥራ…

ሩሲያ ለ300 ሺህ ተጠባባቂ ጦሯ ጥሪ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለ300 ሺህ ተጠባባቂ ጦሯ ጥሪ ልታደርግ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ ሰርጌ ሾይጉ አስታወቁ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በሩሲያ “ከፊል ወታደራዊ ቅስቀሳ” እንዲደረግ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዛሬው እለት እንዳስታወቁት…

አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ የመብት ጥያቄ ሲያፍን የነበረው ቁስል አልዳነም – የአባ ገዳዎች ሕብረት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአገዛዝ ዘመኑ የኦሮሞን ሕዝብ ሀብት ከመዝረፍ አልፎ የመብት ጥያቄ ሲያፍንና ሲገድል የነበረው ቁስል አልዳነም ሲሉ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ሕብረት ገለጹ። የሕብረቱ አባላት እንደገለጹት÷ አሸባሪው ቡድን የኦሮሞ ሕዝብ በማንነቱ ቀና…

የማእድን ሚኒስቴር ፖሊ ጂ ሲ ኤ ል ከተሰኘው ኩባንያ ጋር የገባውን ውል አቋረጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማእድን ሚኒስቴር የተፈጥሮ ጋዝና ነዳጅ የማፈላለግ ስራ ላይ ከተሰማራው ፖሊ ጂ ሲ ኤ ል ከተሰኘው ኩባንያ ጋር የገባውን ውል አቋረጠ። የማእድን ሚኒስትሩ ታከለ ኡማ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ከኩባንያው ጋር የነበረው ውል ከትናንት ጀምሮ ተቋርጧል…

የትግራይ ተወላጆች አሸባሪው ህወሓትን ለመደምሰስ በሚደረገው ትግል ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚኩራ ክፍለ ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ ሴቶች ለጀግናው መከላከያ ሠራዊት ከ3 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የስንቅ ድጋፍ አስረከቡ፡፡ በስንቅ ዝግጅቱ ላይ የተሳተፉ ሴቶች እንደገለጹት÷ ስንቅ…

የመስቀል፣ ደመራና ኢሬቻ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቁ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ሊጠናከሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩኔስኮ የተመዘገቡት የመስቀል፣ ደመራና ኢሬቻ በዓላት አከባበር ደማቅና ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ በመሠረተ ልማትና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት በተቀናጀ አግባብ ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተገለፀ። በምክትል…