ለደመራና መስቀል በዓል የንግዱ ማህበረሰብ የዋጋ ንረትን እና የፀጥታ ስጋቶችን በንቃት መከታተል አለበት- ም/ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ቅርስ የሆነው የደመራ እና መስቀል በዓል ሲከበር የንግዱ ማህበረሰብ የዋጋ ንረትን በመቆጣጠር እና የፀጥታ ስጋት ሊሆኑ የሚችሉ ድርጊቶችን በንቃት መከታተል እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ አሳሰቡ፡፡…