Fana: At a Speed of Life!

በወምበራ ወረዳ 1 ሺህ 395 ዜጎች ወደ ማዕከል ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ወምበራ ወረዳ እየተካሄደ ያለውን ሕግ የማስከበር ሥራ ተከትሎ 1 ሺህ 395 ዜጎች ወደ ኮንግ ማዕከል ተመልሰዋል፡፡ ከ1 ሺህ 395 ዜጎች መካከል 99 ያህሉ ሕጻናት መሆናቸው ተገልጿል። በቀጣናው የተገኘውን…

በሻሸመኔ ከተማ ህገ ወጥ የውጭ ሀገር ገንዘብ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሻሸመኔ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የተገኘ የውጭ ሀገር ገንዘብ ተያዘ። ገንዘቡ ከአዲስ አበባ ወደ ሞያሌ በሚጓዝ የጭነት ተሽከርካሪ ውስጥ ተደብቆ መያዙን የሻሸመኔ ከተማ ፖሊስ መምሪያ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ምክትል…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል ለተመዘገበው የአረንጓዴ አሻራ ስኬት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በክልሉ ለተመዘገበው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬት ምስጋና አቀረቡ። በኦሮሚያ ክልል በዚህ አመት ለመትከል ከታቀደው 4 ነጥብ 35 ቢሊየን ችግኝ ውስጥ 4…

የምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት ከመረጣቸው ሕዝብ ጋር በጎፋ ዞን ሣውላ ከተማ በልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባልና በሕዝብ ተወካዮች…

በግብጽ በእሳት አደጋ የ41 ሠዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብጽ በቤተክርስቲያን ውስጥ በተነሳ የእሳት አደጋ የ41 ሠዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ። በቤተክርስቲያኑ ውስጥ 5 ሺህ ምዕመናን የሰንበት ቅዳሴ እያስቀደሱ እንደነበር የቢቢሲ ዘገባ ያመላክታል። በጊዛ በሚገኘው አቡ ሰፊን ቤተክርስቲያን እሳት…

አየር ኃይል ኢትዮጵያን የሚመጥን ማሻሻያ ማድረጉ አስደስቶናል- የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር ኃይል የኢትዮጵያን ታላቅነት የሚመጥንና በሕዝቡ ዘንድ የባለቤትነት ስሜት የሚፈጥር ማሻሻያ ማድረጉን ማየታቸው እንዳስደሰታቸው የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ኃላፊዎች ተናገሩ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና የፓለቲካ…

1ሺህ 66 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1ሺህ 66 ዜጎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳሕለወርቅ ዘውዴ ታላቁ የኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ዛሬ ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ፕሬዚዳንቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የግድቡ 2ኛ…

ዋልያወቹ በቻን ማጣሪያ የመጨረሻ የደርሶ መልስ ጨዋታ የሚያደርጉበት ቀንና ቦታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድን ጋር በቻን ማጣሪያ የመጨረሻ የደርሶ መልስ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎቹን የሚያደርግበት ቀናት እና ቦታ ይፋ ሆኗል፡፡ በመጀመሪያው ጨዋታ ኢትዮጵያ ባለሜዳ የምትሆን ሲሆን÷ በዚህም ነሐሴ 20 ቀን…

በሞናኮ ዳይመንድ ሊግ አትሌት ወርቅውኃ ጌታቸው አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌሊት ላይ በሞናኮ በተካሄደው ዳይመንድ ሊግ የ3 ሺህ ሜትር የመሰናክል ውድድር አትሌት ወርቅውኃ ጌታቸው አሸነፈች፡፡ በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር አትሌት ወርቅውኃ ጌታቸው 9 ደቂቃ ከ6 ሰከንድ ከ19 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ…