Fana: At a Speed of Life!

የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪ የሚከለክለውን ደንብ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው ውይይት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪ እና ተከራዮችን ማስወጣትን የሚከለክለው ደንብ መርምሮ አፅድቋል። ምክር ቤቱ ደንቡን ያፀደቀው በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተስተዋለ ያለውን…

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን እና ቭላድሚር ፑቲን ቀጣዩን የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር በቱርክ ለማካሄድ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጅብ ጣይፕ ኤርዶኻን እና የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቀጣዩን የሩሲያ-ዩክሬን ድርድር በቱርክ ኢስታምቡል ለማካሄድ መስማማታቸው ተገለፀ፡፡ የቱርክ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ባወጣው መግለጫ ሁለቱ መሪዎች…

የሶማሌ ህዝብ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ከተመልካችነት ወደ እውነተኛ የመወሰኛ ጠረጴዛ ላይ መጥቷል – የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ህዝብ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ከተመልካችነት ወደ እውነተኛ የፖለቲካ መወሰኛ ጠረጴዛ ላይ መጥቷል ሲል የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡ በክልሉ የተካሄዱ ህዝባዊ ውይይቶችን፣ ድርቅንና የመስክ ጉብኝቶችን አስመልክቶ…

የፑቲን ስልጣን የሚወሰነው በመረጧቸው ሩስያውያን እንጂ በባይደን አይደለም – የክሬምሊን ቃል አቀባይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት ፑቲን ስልጣን የሚወሰነው በመረጧቸው ሩስያውያን እንጂ በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን አይደለም ሲሉ የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሜትሪ ፔስኮቭ ተናገሩ፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በፖላንድ ከዩክሬን…

የመዲናዋ ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 8 ወራት 39 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ባለፉት ስምንት ወራት ውስጥ 39 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ 34 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ሲሰራ የቆየው ቢሮው÷ 39 ቢሊየን ብር መሰብሰብ መቻሉ የተገለጸ…

ወንድሜ ኢስማኤል ዑመር ጌሌ ወደ ሁለተኛ ቤትዎ እንኳን በደህና መጡ -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጅቡቲ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ወንድሜ ኢስማኤል ዑመር ጌሌ ጋር በሚቀጥሉት ሁለት ቀናት በጋራ ጉዳዮቻችን ላይ ፍሬያማ ውይይት እንደምናደርግ እምነቴ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ የጅቡቲ…

አገር አቀፍ የህጻናት ፓርላማ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአዲስ መልክ የተደራጀ አገር አቀፍ የህጻናት ፓርላማ ተመሰረተ። ፓርላማው ከዚህ በፊት ሞዴል የህጻናት ፓርላማ በሚል ተቋቁሞ የነበረ ሲሆን÷ ዛሬ ጠንካራ አደረጃጀት ፈጥሮ በአዲስ መልክ ተቋቁሟል ተብሏል። በህዝብ…

የውሃ ፕሮጀክቶችን የግንባታ ጊዜ መጓተት ያስቀራል የተባለ ሶፍትዌር በለፀገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃ ፕሮጀክቶች ላይ የሚስተዋል የዲዛይን ጥራት ችግርና የግንባታ ጊዜ መጓተት ለማስቀረት የሚያስችሉ ሶፍትዌሮች ማበልፀጉን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ አምሳደር አስፋው ዲንጋሞ÷…

አትሌት ሙክታር ኢድሪስ በስፔን የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ሪከርድ በማሻሻል ጭምር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሙክታር ኢድሪስ በስፔን የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ የቦታውን ሪከርድ በመስበር ጭምር አሸንፏል፡፡ አትሌቱ 28:34 በሆነ ጊዜ በመግባት ነው የቦታውን ሪከርድ ጭምር በማሻሻል መሸነፍ የቻለው፡፡ በተመሳሳይ…

ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የበልግ ዝናብ አጋጣሚን በመጠቀም በድርቅ ተጎድተው በቆዩት የቦረናና ኮንሶ አካባቢ የሙከራ ትግበራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደመናን የማበልፀግ ቴክኖሎጂ የበልግ ዝናብ አጋጣሚን በመጠቀም በድርቅ ተጎድተው በቆዩት የቦረናና ኮንሶ አካባቢ ሁለተኛ ዙር የሙከራ ትግበራ እየተካሄደ ነው። ካለፈው ረቡዕ ጀምሮ በአካባቢዎቹ ደመናን የማበልጸግ ስራ ተከናውኗል።…