ለሕዝቦች ባህል ማዕከላት መገንቢያ መስጠት የችሮታ ጉዳይ ሳይሆን ግዴታችን ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለጋምቤላ ባህል ማእከል ግንባታ 5 ሺህ ካ.ሜ ቦታ አስረከበ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት÷ ሁላችንም ባለቤት በመሆናችን ሰብሰብ ብለን መዲናችንን እናሳድግ…