አሸባሪው ህወሃት በሴቶችና ህጻናት ላይ ያደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለማከም እየተሰራ ነው – የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 18፣2013 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ህወሃት በሴቶችና ህጻናት ላይ ያደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለማከም እየተሰራ መሆኑን በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሙና አህመድ ተናገሩ።
ሚኒስትር ዴኤታዋ ከፋና ብርድካስቲንግ…