Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው ህወሃት በሴቶችና ህጻናት ላይ ያደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለማከም እየተሰራ ነው – የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 18፣2013 (ኤፍ ቢሲ) አሸባሪው ህወሃት በሴቶችና ህጻናት ላይ ያደረሰውን የስነ ልቦና ጉዳት ለማከም እየተሰራ መሆኑን በሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የወጣቶች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሙና አህመድ ተናገሩ። ሚኒስትር ዴኤታዋ ከፋና ብርድካስቲንግ…

ወደ ሀገር ቤት የሚጓዙ የዳያስፖራ አባላትን የሚያስተናግድ ድረገፅ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ መሰረት ወደ የኢትዮጵያ የሚጓዙ የዳያስፖራ አባላትን የሚያስተናግድ ድረገፅ ይፋ መሆኑን የዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ አንድ ሚሊየን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ወደ ሀገር ቤት…

በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋም የ5 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነትና በግጭት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የአምስት ቢሊዮን ብር ተጨማሪ በጀት መዘጋጀቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ በገንዘብ ሚኒስቴር የሚመራው የመልሶ ማቋቋም ሴክሬታሪያት ስራ…

ከ95ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ95 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት በተደረገ ክትትል 43 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች እና…

የአጼ ቴዎድሮስ ቁንዳላ በጎንደር ለሕዝብ እይታ ሊቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ከተማን ቱሪዝም ለማነቃቃትና የቱሪስት ፍሰቱንም ለመጨመር የጥምቀትን በዓል ምክንያት በማድረግ ከ150 ዓመታት የእንግዚዝ ቆይታ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰው የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ለህዝብ እይታ እንደሚቀርብ…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች የሐረማያ ሐይቅን አፀዱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢኒስቲትዩት ባዘጋጀው የፅዳት ዘመቻ ላይ ተመራቂ ተማሪዎችን ጨምሮ የተለያዩ የከተማው ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል፡፡ ሐይቁን የመንከባከብ ስራ ጊዜን ጠብቆ ብቻ መሆን እንደሌለበት…

ሰባት የሽብር ቡድን አባላትን ገድለው ጀብድ የፈፀሙት የሸዋው አርሶ አደር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደር አዲስ ደስታ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት ወረዳ ራሳ ቀጠና የመዲና ቀበሌ ነዋሪ ናቸው። በእውር ድንብር ወደ ሸዋ ዘው ብሎ በመግባት ሊገድልና ሊያፈናቅል የመጣውን የህወሃት ወራሪ ቡድን ባላቸው ጦር መሳሪያ…

የአኝዋሃ ዞን በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የአኝዋሃ ዞን በአሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ለተፈናቀሉ ወገኖች 3 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ ኡጁሉ ኝጎዎ እንደገለጹት÷ የዓይነት ድጋፉ የተሰበሰበው በዞኑ…

በሰብል ከተሸፈነ 6 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ ከ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብል ተሰብስቧል- የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ዓ.ም በሰብል ከተሸፈነ 6 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር መሬት ውስጥ ከ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ሄክታር መሬት ላይ የተዘራ ሰብል መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ አስታወቁ፡፡ የአገርን ሉዓላዊነት…

ከተማ አስተዳደሩ በአፋር ክልል ጉዳት የደረሰባቸውን ጤና ተቋማት ስራ ለማስጀመር የሚረዳ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋር ክልል በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት የደረሰባቸውን ጤና ተቋማት ስራ ለማስጀመር የሚረዳ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የተለያዩ የህክምና ቁሳቁሶች ድጋፍ አስረከበ፡፡ ተደረገው ድጋፍ÷…