Fana: At a Speed of Life!

የሀሰት መረጃ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ላይ ያሳደረው ጫናና መፍትሄው በሚል ርዕሰ ምክክር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ "የሀሰት መረጃ በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ላይ ያሳደረው ጫና እና መፍትሔው" በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሙሐዘ ጥበባት…

በቀራኒዮ ፀበል አካባቢ በደረሰ ቃጠሎ የአንድ ቤተሰብ አባል የሆኑ 5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ልዩ ዞን በተለምዶ ቀራኒዮ ፀበል እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በደረሰ የመኖሪያ ቤት ቃጠሎ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ። ትናንት ከምሽቱ 5:34 አካባቢ በደረሰው የመኖሪያ ቤት ቃጠሎ አምስት የአንድ ቤተሰብ አባላት…

የጅግጅጋ ከተማን ለማስፋፋት ለተያዘው እቅድ 760 ሄክታር መሬት ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅግጅጋ ከተማን ለማስፋፋት ለ10 አመት ለተያዘው መሪ እቅድ 760 ሄክታር መሬት መዘጋጀቱን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የጅግጅጋ ከተማ ትኩረት ተነፍጓት የቆየች ቢሆንም÷ ከለውጡ ወዲህ ባለፉት ሶስት አመታት…

የጤና መረጃ ጥራትን ከማስጠበቅ እና የመረጃ አጠቃቀምን ከማሻሻል አኳያ ያለው አሰራር አበረታች ነው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የጤና መረጃ ጥራትን ከማስጠበቅ እና የመረጃ አጠቃቀምን ከማሻሻል አኳያ ያለው አሰራር ሊበረታታ የሚገባው ስርዓት መሆኑን የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ አስታወቁ። የጤና ሚኒስቴር የ2014…

የትምህርት ዘርፍ ጠንካራ ክትትልና ግምገማ እንደሚያስፈልገው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚ ዕድገቱ በተሻለ ምዕራፍ እንዲገኝ ያግዛል ተብሎ የሚጠበቀው የትምህርት ዘርፍ ጠንካራ ክትትልና ግምገማ እንደሚያስፈልገው የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለጹ። የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር…

አሸባሪው ህወሓት በሰቆጣ ከተማ የሚገኙ ተቋማትን አውድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በአማራ ክልል ዋግ ኽምራ ዞን ሰቆጣ ከተማ በቆየባቸው ጊዜያት የዋግ እና አካባቢው ህዝብ ብቸኛ ተቋም የሆነውን የሰቆጣ መምህራን ትምህርት ኮሌጅን ጨምሮ በርካታ መሰረተ ልማቶችን አውድሟል፡፡…

አሜሪካ ኢትዮጵያን ከአጎዋ መሰረዟ በሃገር ላይ የተከፈተው የኢኮኖሚ ጠርነት ማሳያ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያን ከአጎዋ ተጠቃሚነት ዕድል መሰረዙ በሃገር ላይ የተከፈተው የኢኮኖሚ ጠርነት አንዱ ማሳያ ነው አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል። ሚኒስትሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት…

አሸባሪው ህወሓት በሲሪንቃ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት ባደረሰው ቃጠሎ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት ወድሟል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ወሎ ዞን ሀብሩ ወረዳ ውስጥ በሚገኘው ሲሪንቃ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት ላይ ባደረሰው ቃጠሎ ከ2 ቢሊየን ብር በላይ ሀብት መውደሙን ኢንስቲቲዩቱ ገለጸ፡፡ የሲሪንቃ ግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት…

ኢትዮጵያ በምትፈልገው ሁሉ አለንልሽ በማለት ጥሪዋን ተቀብለን መጥተናል – ትውልደ ኢትዮጵያውያን

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በምትፈልገው ሁሉ አለንልሽ በማለት መጥተናል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ጥሪ ተቀብለው ከአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የመጡ ዳያስፖራዎች ተናገሩ፡፡ ጥሪውን ተከትሎ በርካታ ቁጥር ያላቸው ዳያስፖራዎች ወደ አገር…

ድሬዳዋ ለቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል እንግዶችን ለማስተናገድ ተዘጋጅታለች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝቡ ለቁልቢ ገብርኤል ዓመታዊ የንግስ በዓል ዳያስፖራውን ጨምሮ የሚመጡ እንግዶችን ተቀብለው ለማስተናገድ ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ። የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር አስተዳደሩና ህዝቡ ለቁልቢ ገብርኤል…