የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ-ቴሌኮም በ”ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ለሚመጡ እንግዶች 51 በመቶ ቅናሽ ሊያደርግ ነው ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ሀገር ቤት እንግባ ጥሪን ተቀብለው ለሚመጡ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በአገልግሎቱ ላይ እስከ 51 በመቶ ቅናሽ ለማድረግ መዘጋጀቱን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ። ድርጅቱ በፌስቡክ ገጹ ባሰፈረው መልእክት÷ ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና አልማ እና ግሎባል አሊያንስ ለኢትዮጵያውያን መብቶች ድርጅት በአፋር ክልል ለሚገኙ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል አሸባሪው ህወሓት በፈፀመው ጥቃት ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል የአማራ ልማት ማህበርና ግሎባል አሊያንስ ለኢትዮጵያውያን መብቶች ድርጅት የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡ የአማራ ልማት ማህበርን ድጋፍ የማህበሩ ዋና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአርዳይታ ግብርና ሙያ ቴክኒክና ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ ማህበረሰብ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርዳይታ ግብርና ሙያ ቴክኒክና ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ ማህበረሰብ ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ከ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የስንቅ ዝግጅት እና የደም ልገሳ መርሃ ግብር በማካሄድ ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የመርሃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከጋሸና እስከ ወልዲያ ያሉ አካባቢዎችን ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከጋሸና እስከ ወልዲያ ያሉ አካባቢዎችን ጎበኙ። በጉብኝታቸው በየከተሞቹ የደረሱ ጉዳቶችን የተመለከቱ ሲሆን÷ የሰሜን ወሎ ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ አቡነ ኤርሚያስን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሸባሪው ህወሓት የወደመው የሐይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ሥራ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት የወደመው የሐይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል ባደረገው ድጋፍ ሥራ ጀምሯል፡፡ የሐይቅ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ሥራ ለማስጀመር ኃላፊነት የተረከበው የኤካ ኮተቤ አጠቃላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለወልዲያ ከተማና አካባቢው አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው የሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ በህወሓት ተነቅሎ ተወስዷል ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶሮ ግብር በተባለው ቦታ ለወልዲያ ከተማና አካባቢው አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ባለ 230/33/15 ኪሎ ቮልት የሀይል ማከፋፈያ ጣቢያ በአሸባሪው ህወሓት ተነቅሎ ተወስዷል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የባለሙያዎች ቡድን…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ወራሪ ቡድን ተደምስሶ ከጨለማ ኑሮ ነፃ ወጥተናል – የቆቦና አካባቢው ነዋሪዎች ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሻባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በቆቦና አካባቢው በነበረው ቆይታ በሕዝቡ ላይ ከፍተኛ ግፍ ሲፈጽም እንደነበር የከተማዋ ነዋሪዎች ለአሚኮ ተናግረዋል፡፡ አሸባሪ ቡድኑ በጀግናው የወገን ጦር ተደምስሶ ከጨለማ ኑሮ ነፃ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሀገራችን የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እናስቀጥላለን- በግሪክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግሪክ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለወገን የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለፁ፡፡ ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በአቴንስ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት 4 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት 4 ነጥብ 6 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን የክልሉ የግብርና ቢሮ አስታወቀ። በመስኖ ልማቱ በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የግብርና ምርምር ማዕከላት እየተሳተፉ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ተቋሙ ከባለድርሻ አካላት ያሰባሰበውን 3 ሚሊየን ብር ለሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አስረከበ ዮሐንስ ደርበው Dec 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አብረውት ከሚሰሩት ባለድርሻ አካላት ያሰባሰበውን 3 ሚሊየን ብር በዛሬው ዕለት ለሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡ ድጋፉ የተደረገው በህልውና ዘመቻ ላይ መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው…