የሀገር ውስጥ ዜና 64 ሆስፒታሎች ዲጂታል የጤና ሥርዓቱን የሚያግዙ ቁሳቁሶች ተረከቡ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ለዲጂታል የጤና አገልግሎት ሥርዓት ማስጀመሪያ የሚውሉ 642 ኮምፒውተሮችን በክልሎች ለሚገኙ 64 ሆስፒታሎች አስረከበ፡፡ የጤና አገልግሎት ሥርዓት ዘመኑን በሚመጥን ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ግዳጁን በብቃት እየተወጣ መሆኑ ተመላከተ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ግዳጁን በላቀ ብቃት እየተወጣ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት የደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ኃይል አዛዥ ሌ/ጄኔራል ምሃን ሰበርማኒያን ገለጹ። በደቡብ ሱዳን ለሚገኘው የ19ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የኢትዮጵያ ሰላም…
የሀገር ውስጥ ዜና ለላቀ አኅጉራዊ ዕድገት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ማፋጠን ይገባል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ አኅጉር የላቀ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማምጣት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ትግበራን ማፋጠን እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከኤክስቴንሲያ ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት የሚቆይ የአፍሪካ ዲጂታል…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ከተኪ ምርት ከ332 ሚሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተቻለ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት ወራት ከተኪ ምርቶች ከ332 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማዳን መቻሉን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ያለፉትን ሰባት ወራት የሥራ አፈጻጸም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በደብረ ብርሃን ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ፎረም በደቡብ ኮሪያ ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ200 በላይ የሚሆኑ የኩባንያ ባለቤቶች በተገኙበት የኢትዮጵያን እምቅ የኢንቨስትመንት እድል ለኢንቨስተሮች የሚያስተዋውቅ ፎረም በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ተካሂዷል፡፡ በዝግጅቱ ላይ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባዔውን በሐዋሳ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባዔው ለሁለት ቀናት በሚኖረው ቆይታ፤ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል። የክልሉ መንግሥት…
ቴክ ከማያውቁት አካል ለሚደረግ የስልክ ጥሪ መረጃ ከመስጠት መቆጠብ ይመከራል ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቪሺንግ (Vshing) መረጃ በማጥመድ ከሚፈጸሙ የጥቃት ዓይነቶች አንዱ በድምጽ ጥሪ አማካኝነት የሚፈጸም የጥቃት ዓይነት ነው። አጭበርባሪዎች ሕጋዊ አካል መስለው ስልክ በመደወል የግለሰቦችን የግል መረጃዎች፣ የይለፍ-ቃሎች፣ የክሬዲት ካርድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፊንላንድ በትምህርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ትብብር እንደሚቀጥል አረጋገጠች ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊንላንድ በትምህርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር እያከናወነቻቸው ያሉ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቃለች፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በኢትዮጵያ ከፊንላንድ አምባሳደር ሲኒካ አንቲላ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አየርላንድ በኢትዮጵያ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ የሴቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ መሆኗን ገለጸች፡፡ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከአየርላንድ አምባሳደር ኦሊቪያ ሌስሊ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ተጠናቀቀ ዮሐንስ ደርበው Feb 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው ልዩ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ በጨረታው 27 ባንኮች መሳተፋቸውን ባንኩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስፍሯል፡፡ በዚህም አማካይ የምንዛሪ ጨረታ ዋጋ አንድ የአሜሪካን ዶላር 135…