የጠ/ሚ/ጽ/ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡
የሱፐርቪዥን ቡድኑ በኢንስቲትዩቱ የበለፀጉ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የቴክኖሎጂ ሥራዎችን የገመገመ ሲሆን፤ በተቋሙ የተለያዩ…