Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል 137 ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ የአስቸኳይ ጊዜ ክልከላ በነበረበት ጊዜ በድንገተኛ ፍተሻዎች የተለያዩ ተጠርጣሪዎችን መያዝ መቻሉን ተናግረዋል። በዚህም በርካታ ጥይቶችና የጦር መሳሪያዎች እንዲሁም…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደግንባር መዝመት ሁሉም ነገር ከአገር በታች መሆኑን አመላካች ነው -የአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመት ሁሉም ነገር ከአገር በታች መሆኑን አመላካች ነው ሲሉ የአርባ ምንጭ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። ነዋሪዎቹ የክተት ጥሪውን ተቀብለው ዘመቻውን ለመቀላቀል መወሰናቸውንም ተናግረዋል።…

ከህወሓትና ሸኔ ጋር አገር በማተራመስና በማፍረስ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ ያሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሽብርተኞቹ ህወሓትና ሸኔ ጋር የህቡዕ ትስስር በመፈፀም አገር በማተራመስና በማፍረስ ሴራው ውስጥ ለመሳተፍ ዝግጅት እያደረጉ ያሉ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር የማዋሉ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ከህወሓትና ሸኔ የጥፋት…

በመዲናዋ መደበኛ መታወቂያ ለሰራተኞቻቸው የሚሰጡ ተቋማት ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ መታወቂያ ለሰራተኞቻቸው የሚሰጡ አንዳንድ የመንግስትና የግል ተቋማት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል ተብሏል። የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታው ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ቀንአ ያደታ በወቅታዊ የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ለጋዜጠኞች…

የሴቶች መብት ሊከበር የሚችለዉ የይስሙላ ያልሆኑ እርምጃዎች ሲወሰዱ ነው- ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የሴቶችን መብት ከመፈክር አዉርደን ተግባራዊ የሚሆንበትን መሰላል ማዘጋጀት አለብን ሲሉ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘዉዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚደንቷ የፀረ-ፆታ ጥቃት ቀንን አስመልክተዉ ባደረጉት ንግግር÷ የሴቶችን መብት ለማስከበር የ365…

ኢትዮጵያን አሁን የገጠማት ፈተና በታሪክ ከገጠሟት ሁሉ የተለየ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በወቅታዊ እና ነባራዊ የሀገሪቱ ሁኔታ ዙሪያ መክረዋል፡፡ በምክክር መድረኩ ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ በሚመለከት በአዲስ…

በካሊፎርንያ ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ካሊፎርንያ ግዛት ቤይ አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከ10ሚሊየን ብር በላይ በተለያዩ አካባቢዎች በጦርነት ምክንያት ለተፈናቀሉ የማህበረሰብ ክፍል ድጋፍ አደረጉ፡፡ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እየተዋጋች ትገኛለች፤ ይህ የእጅ…

በሀገሪቱ ሊከሠት የሚችለውን የምርት እጥረት ለመቅረፍ እየሰራን ነው – የሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገሪቱ እያካሄደች ባለችው የህልውና ዘመቻ ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን የግብርና ምርቶች እጥረት ሊቀርፍ የሚችል ስራ እየተሰራ መሆኑን ሲዳማ ክልል እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሀላፊ አቶ መስፍን ቃሬ፥ ጦርነቱ…

በጅማ ከተማ ህገወጥ የጦር መሳርያዎችና 14 ሺህ ሃሰተኛ የብር ኖቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ የተለያዩ ህገወጥ የጦር መሳርያዎች ጨምሮ 14 ሺህ ሃሰተኛ የብር ኖቶች መያዛቸውን የከተማዋ ፖሊስ መምሪያ ዋና ዳይሬክተር ኮማንደር ፉፋ መገርሳ አስታወቁ። ኮማንደር ፉፋ መገርሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የደብረብርሀን ከተማ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኮ/ር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'የደህንነት ስጋት ናቸው' ተብለው በቁጥጥር ስር የዋሉትን ከእስር በመፍታት የተጠረጠሩት የደብረብርሀን ከተማ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ኮማንደር ታዬ ሀብተጊዮርጊስ በቁጥጥር ስር ዋሉ። የከተማው ሰላምና ደህንነት ፅህፈት ቤት ሀላፊ…