Fana: At a Speed of Life!

የቻይና አፍሪካ ንግድ በመጀመሪያዎቹ 9 ወራት አዲስ ክብረወሰን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና አፍሪካ የንግድ ልውውጥ ከጥር እስከ መስከረም 2021 ድረስ 185 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በመድረስ አዲስ ክብረወሰን ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ38 ነጥብ 2 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱ ነው…

ኢትዮጵያ በጉልበት የመጡባትን ታሸንፋለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦሌ ክፍለ ከተማ ለሀገር ክብር ለሚዋደቀው መከላከያ ሠራዊት ያሰባሰበውን ድጋፍ የማስረከብ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ ክፍለ ከተማው በገንዘብ ከ 63 ነጥብ 4 እንዲሁም በአይነት ከ26 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ…

ክፍለ ከተማው ለህልውና ዘመቻው ያሰባሰበውንድጋፍ እያስረከበ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦሌ ክፍለ ከተማ ለሀገር ክብር ለሚዋደቀው መከላከያ ሠራዊት ያሰባሰበውን ድጋፍ የማስረከብ መርሃ ግብር እያካሄደ ነው፡፡ ክፍለ ከተማው በገንዘብ ከ 63 ነጥብ 4 እንዲሁም በአይነት ከ26 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት…

ህወሓት አይደለም ኢትዮጵያን ትግራይን እንኳን የማስተዳደር ዕድል የለውም – የፋኖ ብርጌድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው እና ወራሪው የህወሓት ቡድን አይደለም ኢትዮጵያን ይዞ ሊያስተዳድር በቀጣይ ትግራይን እንኳን የማስተዳደር ዕድል የለውም ሲሉ የፋኖ ብርጌድ መሪ ሻለቃ ሰፈር መለሰ ተናገሩ፡፡ ፋኖ ከወትሮው በተለየ በመንግስት ፈቃድና ድጋፍ…

የሽብር ቡድኑ አገርን ለማፍረስ የሚሰራው የሽብር ተግባር ያረጀ ያፈጀ ነዉ -የቀድሞ ሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኑ ህወሃት የውሸት ፕሮፓጋንዳዎችን እየነዛ አገርን ለማፍርስ እየሄደበት ያለው አካሄድ ከ1983 እና ከዚያ በፊት ከነበረው እንቅስቃሴው የማይለይ መሆኑ የቡድኑን አዲስ ነገር የመፍጠር ችሎታ ማነስ የሚያሳይ ነው ሲሉ የቀድሞ…

ሀሰተኛ መረጃ የህወሓት የውጊያ ስልት በመሆኑ መረጃዎችን በሚገባ መመርመር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት የአሸባሪው ህወሓት አንዱ የውጊያ ስልት በመሆኑ የሚደርሱንን መረጃዎች በሚገባ መመርመር አለብን ሲሉ የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ገለጹ። የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንን የሆኑት ብርጋዴር…

ሀሰተኛ መረጃ የህወሓት የውጊያ ስልት በመሆኑ መረጃዎችን በሚገባ መመርመር እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት የአሸባሪው ህወሓት አንዱ የውጊያ ስልት በመሆኑ የሚደርሱንን መረጃዎች በሚገባ መመርመር አለብን ሲሉ የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ገለጹ። የቀድሞ ሰራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንን የሆኑት ብርጋዴር…

ከ60 በላይ የግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርቶችን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከ60 በላይ የግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶችን ለውጭ ገበያ በማቅረብ ገቢን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለጸ። በኮሚሽኑ የኤክስፖርት ፕሮጀክቶች ፋሲሊቴሽን ዳይሬክተር ሳሙኤል አሰፋ ÷…

ከባድ የወፍ ጉንፋን በእስያ እና አውሮፓ መከሰቱ ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባድ የወፍ ጉንፋን በእስያ እና አውሮፓ መስፋፋቱን ለዓለም አቀፉ የእንስሳት ጤና ተቋም የደረሰ ሪፖርት አመላከተ። ኤች 5 ኤን 6 የተባለው ቫይረስ በእስያ ደቡብ ኮሪያ፣ ቻይና እና ጃፓን በከፍተኛ ደረጃ መዛመቱም ነው…

አየር ኃይሉ በኤር ፖሊስ ኮማንዶ ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል በመጀመሪያ ዙር በኤር ፖሊስ ኮማንዶ ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አባላት አስመረቀ፡፡ በሰራዊታችንና በህዝባችን መስዋዕትነት የተደቀነብን የህልውና አደጋ እየተቀለበሰ ይገኛል ሲሉ የአየር ኃይሉ ምክትል አዛዥ…