የሀገር ውስጥ ዜና ተቋማት በሶሻል ሚዲያ አጠቃቀም ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ አድርጉ- ኢመደኤ ዮሐንስ ደርበው Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የህዝቦቿ ጠላቶችና ተባባሪዎቻቸው ከውስጥና ከውጭ ሆነው የሳይበር ምህዳሩን በመጠቀም በተለያዩ የመሰረተ ልማትና የመረጃ አውታሮች ላይ ቀጥተኛ ጥቃት ለመፈጸም እያደረጉት ያለው ሙከራ አለመሳካቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቅርቡ ከፖሊስ ሥነ ምግባር ውጭ ድብደባ ለደረሰባት ግለሰብ መኖሪያ ቤት ተበረከተላት ዮሐንስ ደርበው Oct 8, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በቅርቡ የስራ ዕድል የተፈጠረላት ሰሚራ መሀመድ በዛሬው ዕለት መኖሪያ ቤት ተሰጥቷታል፡፡ ቤተሰቦቿ፣ አመራሮችና የአስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ነው የቁልፍ ርክክብ ስነ ስርዓቱ…
ቴክ ስካይ ያለ ዲሽ ሳህን መስራት የሚችል የቴሌቪዥን ስርጭት ይፋ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Oct 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የእንግሊዝ የቴሌቪዥን ስርጭት አገልግሎት ስካይ የሳተላይት ሳህንን አስፈላጊነት በማስወገድ ስርጭቶችን በበይነ መረብ በኩል የሚያስተላልፍ የቴሌቪዥን ብሮድካስት ይፋ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ይፋ የተደረገዉ ሲስተም እንደ ሳምሰንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የስራ ርክክብ አደረጉ ዮሐንስ ደርበው Oct 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የመንግስት ምስረታ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከቀድሞ የትምህርት ሚኒስትር ጋር የስራ ርክክብ አድርገዋል፡፡ ለአዲሱ ሚኒስትርም የቀድሞ የትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮርፖሬሽኑ ለሕዳሴ ግድብ ግንባታ የ20 ሚሊየን ብር ቦንድ ገዛ ዮሐንስ ደርበው Oct 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲውል የ20 ሚሊየን ብር ቦንድ ግዥ ፈጸመ። የቦንድ ግዥ ድጋፉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤጀንሲው ለተፈናቀሉ ወገኖች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /ኢመደኤ/ በአሸባሪዉ የትህነግ ቡድን ከቤት ንብረታቸዉ ለተፈናቀሉ የአፋር ክልል ነዋሪዎች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛዉ እንደገለጹት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮቹ ሹመት የበለጸገች ሃገርን ለመገንባት መሰረት የጣለ ነው-የደብረ ብርሃን ነዋሪዎች ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2021 0 አዲስ አበባ፣መስከረም 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተሰየመው አዲሱ የአስፈጻሚ አካላት ሹመት የበለጸገች የጋራ አገር ለመገንባት መሰረት ጥሏል ይላሉ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎቹ ለኢዜአ በሰጡት አስተያየት እንዳመለከቱት…
የሀገር ውስጥ ዜና ካቢኔው ለአገርና ለህዝብ የተሻለ ሰርተው ለውጥ የሚያመጡ ተሿሚዎችን ያካተተ ነው – የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2021 0 አዲስ አበባ፣መስከረም 26፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተሰየመው ካቢኔ በትምህርት ዝግጁነትም ሆነ በልምድ የካበተ አቅም ያላቸውና ለአገርና ለህዝብ የተሻለ ሰርተው ለውጥ የሚያመጡ ተሿሚዎችን ያካተተ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ገለጹ። የካቢኔ አባላቱ በሰላምና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኑሮ ውድነትን ባባባሱ የንግድ ተቋማት ላይ ሕጋዊ እርምጃ ተወሰደ ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ የኑሮ ውድነቱን በሚያባብሱ የንግድና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ በተወሰደ እርምጃ 113 የንግድ ቤቶች መታሸገቸውን የከተማ ዋ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡ ወቅቱን ተገን አድርገው የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሃገራችንን በጋራ ለመገንባት ቆርጠን ተነስተናል- ከተፎካካሪ ፓርቲዎች የተሾሙ የካቢኔ አባላት ዮሐንስ ደርበው Oct 6, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በአዲሱ የአስፈጻሚ አካል ስልጣን ማጋራቱ በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል መተማመን በመፍጠር ለሃገር ችግር የጋራ መፍትሄ ለማምጣት ትልቅ ዕድል የሚሰጥ ነው የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የኦነግ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ…