Fana: At a Speed of Life!

አሸባሪው የትህነግ ቡድን በተደራጀና በተጠና መንገድ መጠነ ሰፊ ዘረፋና ውድመት ተፈጽሟል – የጥናት ውጤት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የትህነግ ቡድን በአማራ ክልል ባካሄደው ወረራ አራት መሰረታዊ የጦር ስልቶችን እና ስትራቴጂዎችን በተጠና መልኩ በመጠቀም በርካታ የሽብር፣ ማጭበርበር፣ የዘረፋ እና የውድመት ድርጊቶችን መፈጸሙን በጉዳዩ ላይ የተካሄደ ጥናት አመለከተ።…

የስሚንቶ እጥረትን ለመቀነስ እየሰራሁ ነዉ-የንግድና ኢንዱሰትሪ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)የስሚንቶ ምርት እጥረትን ለመቀነስ እና የተረጋጋ ዋጋ እንዲኖረው ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኢኮኖሚ አሻጥር በስሚንቶ ምርት ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስና የሚስተዋለውን…

የሚበጀንን ለመምረጥ የምርጫውን ቀን በጉጉት እየጠበቅን ነው- የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ በነቂስ በመውጣት በወሰደው የምርጫ ካርድ የሚበጀውን መምረጥና ዲሞክራሲያዊ መብቱን መጠቀም እዳለበት የምርጫውን ቀን በጉጉት እየጠበቁ ያሉ የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ነዋሪዎቹ እንደገለፁት÷ መስከረም 20 በሚካሄደው…

በኮቪድ 19 በአንድ ቀን ብቻ የ43 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የተከሰተው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መምጣቱን የጤና ሚኒስቴር አሰታወቀ፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በወቅታዊ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

በጤናው ዘርፍ ወጣቶች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ሊፈጥሩ እደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው የአፍላ ወጣቶች እና የወጣቶች ጤና ሳምንት ፎረም “ፈጠራ ለተሻለ ወጣቶችና የአፍላ ወጣቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነት” በሚል መሪ ቃል ተከበረ፡፡ የወጣቶች የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግና የፈጠራ ስራዎችን በማበረታታት…

ወቅታዊውን መሰናክል ለመሻገር በህብረት መቆም እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ህብረታችንና አንድነታችን ከጠነከረ የማንሻገረው መሰናክል፤ የማናልፈው ችግር የማንቋቋመው ጫና አይኖርም'' ሲሉ ለረጅም ዓመታት በውጭ አገራት የኖሩ ኢትዮጵያዊያን ተናገሩ። ተለዋዋጭ በሆነው የዓለም ፖለቲካ አሰላለፍ ውስጥ አገራት…

በኮቪድ 19 በአንድ ቀን ብቻ የ43 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የተከሰተው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ዝርያ በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መምጣቱን የጤና ሚኒስቴር አሰታወቀ፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በወቅታዊ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ዙሪያ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

የጅማ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ማበልፀጊያ ማእከል ስራ ጀመረ

አዲ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዩኒቨርሲቲው ሊከፈቱ ከታቀዱ ሶስት የጥናት ውጤቶች ማበልፀጊያ ማእከላት አንዱ የሆነው የቴክኖሎጂ ውጤቶች ማበልፀጊያ ማዕከል ሥራ መጀመሩን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል፡፡ ዛሬ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋካሊቲ ቅጥር ግቢ ውስጥ ስራ የጀመረው…

ኢትዮጵያ የያዘችውን እውነት ለዓለም ማስረዳት የሁላችንም ኃላፊነት ነው – ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12/2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን አንድነት ለማስጠበቅ ይበልጥ አንድነታችን የሚጠናከርበት ጊዜው አሁን ነው ሲሉ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ፡፡ የሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማት ሰራተኞች “ የነጭ ፖስታ ጎርፍ…

የጁንታውን ሀይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ተዘጋጅተናል – የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች ህዝብን ሊበላና ሀገርን ሊያፈርስ የመጣውን የጁንታ ሀይል በሚገባው ቋንቋ ለማናገር ወደ መከላከያ መቀላቀላቸውን ተናገሩ። በርካታ ቁጥር ያላቸው የደቡብ ወሎ ዞን ወጣቶች መከላከያ ሰራዊቱን ለመቀላቀላል ሽኝት…