Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉዳት የደረሠባቸውን ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት ከ100 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ አሁን በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት በርካታ ትምህርት ቤቶች መጎዳታቸውን የቢሮው…

የፓርቲው 2ኛ ጉባዔ ትላልቅ ውሳኔዎች የሚወሰንበት ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔ ላይ ትላልቅ ውሳኔዎች የሚወሰንበትና ወሳኝ አቅጣጫዎች የሚተላለፍበት መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…

በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንተልም?

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዴሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር…

ብልጽግና ፓርቲ የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ተግባራት እያከናወነ ነው-ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ኅብረ-ብሔራዊ አንድነትን በማጠናከር የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያጎለብቱ ዘርፈ ብዙ የልማት ተግባራት እያከናወነ ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ከለውጡ በፊት የነበረው ጊዜ እርስ በርስ መገፋፋት፣…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በተገኙበት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀገር ሽማግሌዎች ፎረም በሆሳዕና ከተማ ተመሰረተ። የፎረሙ መመስረት ዐቢይ ዓላማ የክልሉን ሕዝቦች የእርስ በርስ መስተጋብር ከማጠናከሩም በላይ፤ ከመንግስት ጋር…

ከኢኮኖሚ ዞኖችና ድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በሚያስተዳድራቸው ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖችና የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጣና ውስጥ ባለፉት 6 ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊየን ዶላር በላይ መገኘቱን ተገለጸ፡፡ የኮርፖሬሽኑ በተጠናቀቀው ግማሽ የበጀት ዓመት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአጋሮ እና በሻሻ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአጋሮ እና በሻሻ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጎብኝተዋል፡፡ ከተጎበኙት የልማት ሥራዎች መካከልም÷ የመንገድ፣ ሻይ ቅጠል ልማት እና ችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች ይገኙበታል፡፡…

የላሊበላ መካነ-ቅርስ ላይ አጠቃላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን በቅርቡ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የላሊበላ መካነ-ቅርስ ላይ አጠቃላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን በቅርቡ ዓለም አቀፍ ጨረታ ሊወጣ መሆኑን የቅርስ ባለስልጣን ገልጿል፡፡ የላሊበላ መካነ-ቅርስ ጥገና ዘላቂ ላሊበላ እንዲሁም አጠቃላይ የቅርስ ጥገና በሚሉ ሁለት ምዕራፎች መከፈሉን…

ክልሉ ከማዕድን ዘርፍ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት ከ25 ቶን በላይ የጌጣጌጥ ማዕድናትን ለገበያ በማቅረብ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም 77 ሺህ 333 ቶን የድንጋይ ከሰልና ዶሎማይት…

ሕብረቱ በመከላከያ መስኮች እየተደረጉ ያሉ ሪፎርሞችን እንደሚደግፍ አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ኢትዮጵያ በፀጥታና ደኅንነት ተቋማት እያደረገች ያለውን ጥረትና ስኬቶች በተመለከተ ሚኒስትሯ ገለፃ አድርገዋል፡፡ በተለይም…