Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ክልል ምክር ቤት ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛና ማጠቃለያ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ነው፡፡ በጉባኤው የክልሉ መንግስት የ2014 በጀት ዓመት የስራ እቅድ የሚያቀርብ ሲሆን፥ የክልሉ…

የቤንች ሸኮ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል የቤንች ሸኮ ዞን ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በጥሬ ገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። የዞኑ ሴቶች ህጻናት ወጣቶች መምሪያ ሀላፊ ወይዘሮ ባንቺ አየሁ ዳዲ እንደገለጹት፥ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት በአይነትና በጥሬ ገንዘብ ከ8…

በቤኒሻንጉል ክልል ለመከላከያ ሠራዊት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ተገብቷል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከመንግሥት ሠራተኞችና ከባለሀብቶች የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የክልሉ ፀጥታ ኃይል ለመደገፍ 11 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቃል መገባቱ ተገለጸ። በክልሉ የሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ሰጪ አብይ ኮሚቴ የስራ አፈፃፀሙን…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር በሰለሞን ባረጋ አማካኝነት የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

12ኛው ሁሉን አቀፍ የአፍሪካ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው ሁሉን አቀፍ የአፍሪካ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ አውደ ርዕዩ እንደ አውሮፓውኑ አቆጣጠር ከመጪው ህዳር 3- 6 ባሉት ቀናት ነው በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው፡፡ በአፍሪካ…

የግብርና ሚኒስቴር ከኬር ኢትዮጵያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ኬር ኢትዮጵያ ከተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በግብርናው ዘርፍ የስርዓተ ፆታን አቅም ለማጎልበት የጋራ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ግብዓት ምርት ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዓይናለም…

በህዳሴ ግድብ የታየውን አንድነት ህወሓትን ለማስወገድ መጠቀም ይገባል ኢ/ር ከማል ሙሃመድ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች በህዳሴ ግድብ ግንባታና የውሃ ሙሌት ያሳዩትን አንድነት አሸባሪውን ህወሓት ለማስወገድም ሊጠቀሙበት እንደሚገባ የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ዶክተር ኢንጂነር ከማል ሙሃመድ ገለጹ፡፡ ኢንጂነር ከማል…

በቤንች ሸኮ ዞን ህወሐትን የሚያወግዝና የሐገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ አሸባሪው ህወሐትን የሚያወግዝ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡ በሰልፉ ከስድስት ወረዳዎችና ከሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ እጅግ በርካታ ቁጥር ያላቸው ነዋሪዎች…

የዳንጉር ወረዳ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የዳንጉር ወረዳ ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ። የህዝባችን አብሮነት እና አንድነት ለማፍረስ እየተንቀሳቀሰ ያለውን የጁንታውን ቡድን በጋራ እንታገላለን በሚል መሪ ቃል ነዋሪዎች ለሰራዊቱ የድጋፍ…

ከተማ አስተዳደሩ በአፋር ክልል ለሚገኙ የፀጥታ ሃይሎች የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአፋር ክልል ለሚገኙ የፀጥታ ሃይሎች የተለያየ የምግብ አይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ አሸባሪው የህወኃት ቡድን በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የቃጣውን የሽብር ተግባር ለመመከት ከህብረተሰቡ…