የሲቪክ ማህበራት በምርጫው ያሳዩትን አቅም በሌሎች ሀገራዊ አጀንዳዎች ሊጠቀሙበት ይገባል -ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር በቀል የሲቪክ ማህበራት በምርጫው ያሳዩትን አቅም በሌሎች ሀገራዊ አጀንዳዎች ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ምሁራን ገለፁ፡፡
በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ተመራማሪው ሱራፌል ጌታሁን ÷ቀደም ሲል በኢትዮጵያ…