Fana: At a Speed of Life!

የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ ማሳረፍ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡ አመራሮች እና ሠራተኞች በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሽዋ ዞን በሊበን ጭቋላ ወረዳ ዶሎሎ ጅላ ቀበሌ…

በሲዳማ ክልል የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡ መርሃ ግብሩ “በወጣቶች በጎ ፍቃድ አገልግሎት ኢትዮጵያን እናልብሳት" በሚል መሪ ቃል ነው የተጀመረው፡፡ በማስጀመሪያ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአንድ ጀምበር 7 ሚሊየን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሐምሌ 8 ቀን 2013 ዓ.ም 7 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታውቋል፡፡   በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ…

ሁለተኛ ዙር የኮቪድ19 ክትባት ከነገ ጀምሮ በጤና ተቋማት ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ሁለተኛ ዙር የኮቪድ 19 ክትባትን በስፋት ለማዳረስ እየሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በጉዳዩ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፥ ከ2 ሚሊየን በላይ ዜጎች የመጀመሪያ ዙር ክትባት መውሰዳቸውን…

የ2013 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ጥቅምት አጋማሽ ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ጥቅምት አጋማሽ እንደሚሰጥ ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ዴላሞ ኦቶሬ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ወደ ትግራይ የላከው ሰብዓዊ እርዳታ መቐለ ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች የሚውል የመጀመሪያው ዙር የሰብዓዊ እርዳታ መቐለ መድረሱን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡ መንግስት ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እርዳታ…

ኢትዮጵያና ሩሲያ በወታደራዊ ቴክኒክ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ሃምሌ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሩሲያ በወታደራዊ ቴክኒክ ዘርፍ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ሁኔታ ላይ በማተኮር ለሶስት ቀናት ሲያካሂዱት የቆዩት ውይይት የተለያዩ ስምምነቶች ላይ በመድረስ ተጠናቋል። ለ11ኛ ጊዜ የተካሄደው ይህ ውይይት በ10ኛው የጋራ ውይይት…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች በእንጦጦ ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ሰራተኞች በእንጦጦ ከ 3 ሺህ በላይ ችግኞችን በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ በጽህፈት ቤቱ የተለያዩ ክፍሎች የሚሰሩ ሰራተኞች በእንጦጦ ከ3ሺ በላይ ሀገር በቀል ችግኞችን በመትከል ኢትዮጵያን…

ለሚፈጠሩ ችግሮች ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በሳይንስና ምርምር በመደገፍ መፍትሄ ማድረግ ይገባል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የመጀመሪያውን የከፍተኛ ትምህርት ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን በአዲስ አበባ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ ኮንቬንሽኑ ወደ “እውቀት መር ኢኮኖሚ” በሚል መሪ ቃል…

ጣሊያን የአውሮፓ ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትላንት ምሽት በተካሄደው የ2020 የአውሮፓ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ጣልያን ሻምፒዮን ሆናለች፡፡ በዌምብሌይ ስታዲየም በተካሄደው የፍጻሜ ጨዋታ ጣሊያን እንግሊዝን በፍጽም ቅጣት ምት በማሸነፍ ነው ሻምፒዮን የሆነችው፡፡ ጨዋታው…