የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የማተራመስ የውስጥ እና የውጭ ሀይሎች አጀንዳ በልጆቿ ጥረት ይከሽፋል አለ የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፣ በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻ አሸባሪው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአየር ፀባዩን ተከትሎ የአንበጣ መንጋ በተለያዩ ቦታዎች ተከስቷል ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ፀባዩን ተከትሎ የአንበጣ መንጋ በተለያዩ ቦታዎች መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሐምሌ ወር መግቢያ በሶማሌ ክልል÷ አሁን ላይ ደግሞ በምሥራቅ አማራ ደቡብ እና ሰሜን ወሎ እንዲሁም በኦሮሞ ብሔረሰብ አካባቢ የአንበጣ መንጋው…
የሀገር ውስጥ ዜና የብስክሌት ትራንስፖርትን ለማስፋፋት ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል ተባለ ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብስክሌት ትራንስፖርትን ለማስፋፋት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራ የትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዩ ኤን ሃቢታት አስተባባሪነት በኢትዮጵያ የሚሰሩ የመንገድ ዲዛይኖችን ማሳደግ በሚል መሪ ቃል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአፍጋን መንግስት በታሊባን ላይ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መክፈቱን ገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍጋኒስታን መንግስት በታሊባን ላይ አዲስ የጥቃት ዘመቻ መክፈቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ዘመቻው ታሊባን የተሰኘውን ታጣቂ ቡድን ከሀገሪቱ ድንበር ለማስወጣት ያለመ መሆኑን የሀገሪቱ ባለስልጣናት ተናግረዋል፡ በዚህ መሰረትም አሁን ላይ በታሊባን…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለስልጣኑ አዲስ ስታንዳርድ ኦንላይን ሚዲያን አገደ ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) አዲስ ስታንዳርድ ኦንላይን ሚዲያ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወጣውን አዋጅ በመተላለፉ መታገዱን የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን አስታውቋል። ጊዜያዊ ዕገዳው የተላለፈበት በባለስልጣኑ የክትትል ግኝቶች ፣ ቅሬታዎች እና ከሽብርተኛው…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሓት አሸባሪ ቡድን ለመመከት የዜግነት ግዴታቸውን እንደሚወጡ የጋምቤላ ከተማ ወጣቶች ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት አሸባሪ ቡድን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ የጀመረውን ጦርነት ለመመከት የዜግነት ግዴታቸውን እንደሚወጡ በጋምቤላ ከተማ አስተያየታቸውን ለኢዜአ የሰጡ ወጣቶች ገለጹ። ወጣቶቹ አሸባሪው የህወሓት ቡድን የመንግሥትን የተናጠል የተኩስ አቁም…
የሀገር ውስጥ ዜና በዋግ ኽምራ ግንባር የተሰለፉ የአማራ ሚሊሻ አባላት አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ መዘጋጀታቸውን ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Jul 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዋግ ኽምራ ግንባር የተሰለፉ የአማራ ሚሊሻ አባላት አሸባሪውን ትህነግ ለመደምሰስ መዘጋጀታቸውን ገለጹ። የትህነግ አሸባሪ ቡድን የአማራ ሕዝብን ጀግንነት ዘንግቶ ድንበር ተሻግሮ ትንኮሳ በመፈጸሙ አይቀጡ ቅጣት ልንቀጣው ነፍጣችንን አንግበን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከተማ በ2013 በጀት ዓመት በአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ዘርፎች ውጤት ተመዘገበ ዮሐንስ ደርበው Jul 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት በአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ዘርፎች ውጤት መመዝገቡን የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በበጀት ዓመቱ የንድፈ ሀሳብ ፈተና ከወሰዱት 134 ሺህ 857 ሰዎች መካከል 91 ሺህ 775 ማለፍ የቻሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ የቀጠናውን ሰላም እና የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ በአስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል – ብርጋዴር ጄኔራል አለማየሁ… ዮሐንስ ደርበው Jul 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃገር መከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ የቀጠናውን ሰላም እና የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅ በአስተማማኝ ቁመና ላይ እንደሚገኝ የምዕራብ ዕዝ ምክትል አዛዥ እና የመተከል ዞን የተቀናጀ ግብረኃይል ኮማንድ ፖስት አባል ብርጋዴር ጄኔራል አለማየሁ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 106 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው ዮሐንስ ደርበው Jul 14, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 553 ሰዎች በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ 106 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ 125 ሰዎች በቫይረሱ በጽኑ መታመማቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡…