የሀገር ውስጥ ዜና የሞጆ-መቂ-ባቱ የፍጥነት መንገድ የምስራቅ አፍሪካን የንግድ ትስስር እንደሚያቀላጥፍ ተገለፀ ዮሐንስ ደርበው Jul 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ-መቂ-ባቱ የፍጥነት መንገድ የምስራቅ አፍሪካን የንግድ ትስስር እንደሚያቀላጥፍ ተገለፀ፡፡ የሞጆ-መቂ-ባቱ የፍጥነት መንገድ እና በቀጣይ እውን የሚሆኑ ፕሮጀክቶች የምስራቅ አፍሪካን እና አካባቢውን የንግድ ትስስር በማቀላጠፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለወጣቶች የተሰራጨው የተዘዋዋሪ ብድር ከእቅድ በታች ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት ለወጣቶች የስራ ዕድል ፈጠራ የተሰራጨው የተዘዋዋሪ ብድር ዝቅተኛ መሆኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ቴክኒክ ሙያ ኢንተርፕራይዞች ልማት መመሪያ አስታውቋል። ለ745 ወጣቶች በዞኑ 74 ሚሊየን 545 ሺህ 36 ብር…
ኮሮናቫይረስ በአውስትራሊያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት ዳግም ማገርሸቱ ተሰምቷል ዮሐንስ ደርበው Jun 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውስትራሊያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት እንደ አዲስ ዳግም ማገርሸቱ ተሰምቷል፡፡ ይህን ተከትሎም የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን ከግዛት አስተዳዳሪዎች ጋር አስቸኳይ ስብሰባ ማድረጋቸው ነው የተገለጸው፡፡ በውይይታቸው እንደ አዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሰላ ከተማ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ የክረምት የበጎ ፍቃድ አገልግሎቱ በወጣቶችና በተለያዩ የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤት ሰራተኞች በይፋ ተጀምሯል፡፡ በመርሃ ግብሩ ከ6ሺህ በላይ በጎ ፈቃደኞችን ለማሳተፍ መታቀዱን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ጎንደር ዞንና የጎንደር ከተማ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በምርጫው አፈጻጸም ዙሪያ ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ጎንደር ዞንና የጎንደር ከተማ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ አፈጻጸም ዙሪያ ምክክር አካሂደዋል፡፡ በምክክር መድረኩ ስምንት ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ናቸው የተሳተፉት፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የዓለም ባንክ ለደቡብ ሱዳን የ113 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Jun 25, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ለደቡብ ሱዳን የ113 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በደቡብ ሱዳን ያለውን የምግብ እጥረት ለማቃለል ፣ ምርታማነትን ለማሳደግ እና የአካባቢውን አርሶ አደሮች ለመደገፍ የሚውል መሆኑም ነው የተገለጸው።…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብን ድምፅ የበላይነት አክብሮ እንደሚንቀሳቀስ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ ዮሐንስ ደርበው Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ዴሞክራሲ ለሀገሪቱ የህልውና ጉዳይ በመሆኑ የህዝብ ድምፅ የበላይነትን አክብሮ እንደሚንቀሳቀስ በሲዳማ ክልል 12 የፖለቲካ ፖርቲዎች በአባልነት የያዘው የጋራ ምክር ቤት አስታውቋል። የጋራ ምክር ቤቱ 6ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ በሀዋሳ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለዘላቂ ሠላምና ልማት አብሮነታችንንና አንድነታችንን እናጠናክራለን- የቡለን ወረዳ ነዋሪዎች ዮሐንስ ደርበው Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በይቅርታ ተሻግረን ለዘላቂ ሠላምና ልማት አብሮነታችንና አንድነታችንን አጠናክረን እናስቀጥላለን ሲሉ በእርቀ ሰላም ኮንፈረስ ላይ የተገኙ የቡለን ወረዳ ነዋሪዎች ገለፁ፡፡ በመተከል ዞን ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታትና…
የሀገር ውስጥ ዜና የበጀት ዕቅዱ ለዋጋ ንረት ትኩረት እንዲሰጥ ኮሚቴው ጠየቀ ዮሐንስ ደርበው Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገቢ በጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የበጀት ዕቅዱ ለዋጋ ንረት ትኩረት እንዲሰጥ ጠይቋል፡፡ ኮሚቴው ከገንዘብ ሚኒስቴር አስረጂዎች ጋር ባካሄደው የውይይት መድረክ አዲሱ የበጀት ዕቅድ ለዋጋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክረምቱ በትምህርት ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት የዜግነት አገልግሎት ይከናወናል – ዶክተር ቶላ በሪሶ ዮሐንስ ደርበው Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በክረምቱ ወቅት በትምህርት ዘርፍ 25 ቢሊየን ብር የሚገመት የዜግነት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለማከናወን ታቅዶ ወደ ተግባራዊ ስራ መገባቱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ አስታወቁ። ዶክተር ቶላ በሪሶ…