የሀገር ውስጥ ዜና የገና በዓል የላሊበላ ከተማ ቱሪዝም እንቅስቃሴ ላይ መነቃቃት መፍጠሩ ተነገረ ዮሐንስ ደርበው Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የገና በዓል ባለፉት ዓመታት ተቀዛቅዞ የነበረውን የቱሪዝም ሴክተር በማነቃቃት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የላሊበላ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ በዓሉ ካለፈው ዓመት የበለጠ እንግዳ የተገኘበት፤ በታቀደው መሠረትም በስኬት የተጠናቀቀ…
የሀገር ውስጥ ዜና መሠረተ-ልማቶችን የማዛወር ሥራ በዚህ ወር መጨረሻ ይጠናቀቃል- አገልግሎቱ ዮሐንስ ደርበው Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ኢ) በኮሪደር ልማቱ የሚዛወሩ መሠረተ-ልማቶችን እስከ ጥር 30 ቀን 2017 ለማጠናቀቅ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በሁለተኛው ዙር የኮሪደር ልማት በ14 ከተሞች የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት የማዛወር እና መልሶ ግንባታ ሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጢያ ትክል ድንጋይ አካባቢን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለማልማት የዲዛይን ሥራ ተጠናቋል ዮሐንስ ደርበው Jan 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጢያ ትክል ድንጋይ ዓለም አቀፍ መካነ-ቅርስ አካባቢን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለማልማት የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ ከፋና ዲጂታል ጋር…
ስፓርት ኢትዮጵያ መድን ስሑል ሽረን አሸንፏል ዮሐንስ ደርበው Jan 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ መድን ስሑል ሽረን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ መሐመድ አበራ፣ ረመዳን የሱፍ እና መስፍን ዋሼ የኢትዮጵያ መድን ጎሎችን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ የስሑል ሽረን ግብ ያስቆጠረው ደግሞ አሌክስ ኪታታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ”ዳግማዊት ኢየሩሳሌም” ዮሐንስ ደርበው Jan 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርባት ላሊበላ ከተማ በሦስት ምድብ የታነጹ የተለያዩ ቤተ-መቅደሶች ይገኛሉ፡፡ በየዓመቱ ታሕሣሥ 29 (በአራት ዓመት አንዴ በዘመነ ዮሐንስ ታሕሣሥ 28) የልደት (ገና) በዓል በላሊበላ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኤምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ ዮሐንስ ደርበው Jan 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ተቀማጭነታቸውን ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ኤምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በዚህም መሰረት የአሜሪካ፣ የብሪታኒያ እና የጀርመን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች በቅዱስ ላሊበላ ቤተ-መቅደሶች ዮሐንስ ደርበው Jan 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካሳለፍነው ቅዳሜ ጀምሮ እስከ ታሕሣሥ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚቆዩ ከገና በዓል ጋር የተያያዙ ሐይማኖታዊ ሥርዓቶች በሦስት ቤተ-ክርስቲያኖች በልዩ ሁኔታ እየተከናወኑ ነው፡፡ በቤተ-መድኃኔዓለም፣ በቤተ-አማኑኤል እና በቤተ-ማርያም…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ኅልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ ዮሐንስ ደርበው Jan 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአቶ ቡልቻ ደመቅሳ ኅልፈተ ሕይዎት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክት÷ “የተከበሩ አቶ ቡልቻ ደመቅሳ በማረፋቸው ብርቱ ሐዘን ተሰምቶናል”…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረተሰቡ በበዓል ሰሞን ሊከሰቱ ከሚችሉ አደጋዎች እራሱን እንዲጠብቅ ተጠየቀ ዮሐንስ ደርበው Jan 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመጪው የገና በዓል ጋር ተያይዞ ሕብረተሰቡ የኤሌክትሪክና ከሰል አጠቃቀምን ጨምሮ ድንገተኛ አደጋ ከሚያስከትሉ ሁኔታዎች እራሱን እንዲጠብቅ ጥሪ ቀረበ፡፡ የእሳትና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በአደጋ ቅነሳ እና አደጋ ምላሽ ዘርፍ አተኩሮ…
ስፓርት አዳማ ከተማ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ ዮሐንስ ደርበው Jan 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 ረትቷል፡፡ በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ÷ የአዳማ ከተማን ጎሎች አሜ መሐመድ፣ ነቢል ኑሪ እና ኤሊያስ ለገሠ አስቆጥረዋል፡፡…