Fana: At a Speed of Life!

ዩኒሴፍ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እያከናወነ ያለውን ተግባር እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) እና የኖርዌይ መንግሥት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በትምህርት ዘርፍ እያከናወኑት ያለውን ሥራ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር…

ቱርክሜኒስታን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱርክሜኒስታን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር እና ኤምባሲዋንም ለመክፈት ቁርጠኛ መሆኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ከቱርክሜኒስታን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) በሐረሪ ክልል የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) በሐረሪ ክልል በልማት ኢኒሼቲቮች የተከናወኑ ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በክልሉ በከተማና ገጠር የተጀመሩ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ጨምሮ በሌማት ትሩፋት በወተት፣ በእንቁላል፣ በማርና…

ከአንድ ታካሚ በቀዶ ሕክምና ከ110 በላይ ብረታ ብረቶች ማውጣት ተቻለ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከአንድ የ46 ዓመት ጎልማሳ ታካሚ በቀዶ ሕክምና ከ110 በላይ ብረታ ብረቶች ማውጣት መቻሉ ተገለጸ፡፡ ከሦስት ሠዓታት በላይ በፈጀ የአንጀት ቀዶ ሕክምና ከታካሚው እንደ ቁልፍ፣ ሚስማር እና ብሎን…

መቻል እና ኢትዮጵያ መድን አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ11ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቻል እና ኢትዮጵያ መድን አቻ ተለያዩ፡፡ 10 ሠዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ማስቆጠር ባለመቻላቸው ያለምንም ግብ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት አጠናቀዋል፡፡ እንዲሁም ምሽት 1 ሠዓት ላይ…

2ኛው ኤርባስ ኤ350-1000 አውሮፕላን የሚሰጠውን ምቹ አገልግሎት እንደሚያጠናክር ተመላከተ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 2ኛው ኤርባስ ኤ350-1000 (ET-BAX) አውሮፕላን አየር መንገዱ ለምቹ እና ዘመናዊ የደንበኞች አገልግሎት እየሰጠ ያለውን ትኩረት እንደሚያጠናክር ተገለጸ፡፡ ከዚህ ባለፈም አየር መንገዱ በአቪዬሽን ዘርፍ የአፍሪካ…

የሕብረቱ አምባሳደር ከፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮመስበርገር ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቴዎድሮስ ምህረት ጋር በሁለትዮሽ ትብብሮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እያከናወናቸው ባሉ የሪፎርም ሥራዎች ላይ…

169 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 169 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች በሁለት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ ኤምባሲው በጂቡቲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር ፍልሰተኞቹ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን…

አውሮፕላን ማረፊያንና ድንበርን በተቀናጀ መልኩ ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አውሮፕላን ማረፊያን እና ድንበርን በተቀናጀ መልኩ ለማስተዳደር የሚያስችል ስምምነት በተለያዩ ተቋማት መካከል ተደረገ። ስምምነቱን ያደረጉት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር፣ ብሔራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣…

የጸጥታ ችግር በሰሊጥ ምርት አቅርቦት ላይ ፈተና ሆኗል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው የበጀት ዓመት 1 ሚሊየን 800 ሺህ ኩንታል የሰሊጥ ምርት ለገበያ ለማቅረብ ያቀደው የአማራ ክልል 771 ሺህ 360 ኩንታል ሰሊጥ ለገበያ ማቅረብ መቻሉን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ያለው የጸጥታ ችግር የሰሊጥ…