Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የባቡር ትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ ማሻሻያ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሠረት ከታኅሣስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመዲናዋ ተግባራዊ የሚደረግ የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት ታሪፍ…

ፓርቲያችን ብልፅግና በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ወደ እመርታ ለማሸጋገር እየተዘጋጀ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲያችን ብልፅግና በሪፎርም የተመዘገቡ ድሎችን ወደ እመርታ ለማሸጋገር እየተዘጋጀ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ።…

በቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው የቻይና ዓለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት ዐውደ-ርዕይ ላይ የኢትዮጵያ ምርቶች እየተዋወቁ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት የመጡ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ ላኪዎች እና አቅራቢዎችም እየተሳተፉ…

በ9 ክልሎች እና በ2 ከተማ አሥተዳደሮች አጀንዳዎች ተሰብስበዋል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ አሁን በዘጠኝ ክልሎች እና ሁለት ከተማ አሥተዳደሮች ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ አጀንዳዎች በሕዝባዊ ውይይቶች መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኪሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከግንቦት ወር 2016 ዓ.ም ጀምሮ በክልሎች እና ከተማ…

ኢትዮጵያ በ2030 በኤችአይቪ/ኤድስን በመከላከል ላይ ያስቀመጠችው ግብ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2027 በኤች አይቪ አዲስ የመያዝ እና የሞት ምጣኔን ወደ 1/10000 ሰዎች ዝቅ በማድረግ የኤችአይቪ/ኤድስ ሥርጭትን የመቆጣጠር እና በ2030 ደግሞ ዜሮ የማድረስ ግብ አስቀምጣለች። የጥናት ውጤቶች እንደሚያመላክቱት በፈረንጆቹ 2023…

ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች ያሉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን የሚደግፍ ፕሮጀክትን ወደ ሥራ ለማስገባት ያለመ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች በግብርናው ዘርፍ የሚሠሩ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን የሚደግፍ ፕሮጀክት በፍጥነት ወደ ሥራ በሚገባበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት…

ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ከ561 ቶን በላይ ዓሣ ማምረት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓሣ ምርት የተሠማሩ 22 ማኅበራት ካለፈው ሐምሌ ወር ጀምሮ 561 ነጥብ 5 ቶን የዓሣ ምርት ለአካባቢው እና ማዕከላዊ ገበያ አቀረቡ፡፡ ግድቡ ከኃይል ማመንጨት ባለፈ ለወጣቶች የሥራ ዕድል መፍጠሩን የቤኒሻንጉል…

የእስያ መሠረተ-ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ በኢነርጂ ዘርፍ የሚከናወኑ ተግባራትን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኃይል አቅርቦት እና ሥርጭት ላይ የምታከናውነውን ዘርፈ-ብዙ ተግባር እንደሚደግፍ የእስያ መሠረተ-ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ አስታወቀ፡፡ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) የባንኩ ፕሬዚዳንት እና የቦርዱ ሊቀ-መንበር…

ኢትዮጵያ እና የአይ ኤም ኤፍ ባለሙያዎች በተራዘመ የብድር አቅርቦት ሁለተኛ ግምገማ ላይ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) የተራዘመ የብድር አቅርቦት ማዕቀፍ (ኤክስቴንድድ ክሬዲት ፋሲሊቲ) ሁለተኛ ግምገማ ላይ በባለሙያዎች ደረጃ ከስምምነት ላይ ደርሰዋል። የአይ ኤም ኤፍ የስራ አስፈጻሚ ቦርድ ግምገማ…

የአሸባሪው ሸኔ ቡድን በምሥራቅ ሐረርጌ የጦር አዛዥን ጨምሮ 7 ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው ሸኔ ቡድን በምሥራቅ ሐረርጌ የጦር አዛዥ ፉዓድ ሀሰን ኢብራሂምን ጨምሮ ሰባት ተከሳሾች ከ3 እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬዳዋ ምድብ 4ኛ ወንጀል…