Fana: At a Speed of Life!

አሁን ያለው የሶማሊያ የፌዴራል መንግስት ሀገሪቱን ወደ ቀውስ እያመራት ነው- የሀገሪቱ የፓርላማ አባላት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለው የሶማሊያ መንግስት አስተዳደር ሀገሪቷን ወደ ለየለት ቀውስ እየከተታት ነው ሲሉ የሀገሪቱ የፓርላማ አባላት ገለጹ፡፡ የፓርላማ አባላቱ ÷ የፌዴራል መንግስቱ የሀገሪቱን ህገ-መንግስት በመጣስ፣ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ወታደራዊ አፈናዎችን…

66 መደበኛ ያልሆኑ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 66 መደበኛ ያልሆኑ ስደተኞች በሁለት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ መደረጉን በጅቡቲ የኢትዮያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ ስደተኞቹ  ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የተደረገው ኤምባሲው ጅቡቲ ከሚገኘው ዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ጋር በመተባበር…

ላሚን ያማል የ2024 ወርቃማ ታዳጊ ተጫዋች ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የባርሴሎና እና የስፔን ብሔራዊ ቡድን የፊት መስመር ተጫዋች ላሚን ያማል የ2024 ወርቃማ ታዳጊ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ በጀርመን አስተናጋጅነት በተካሄደው የ2024 የአውሮፓ ዋንጫን ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያሸነፈው ያማል የውድድሩ ምርጥ…

ከጥቅምት ወር ጀምሮ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ በአዲሱ ጭማሬ እንዲከፈል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም ጀምሮ የመንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ ጭማሪ ሕግን በተከተለ አግባብ ተግባራዊ እንዲደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በበይነ መረብ ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ…

የሥራና ክኅሎት ሚኒስቴር እና ብሔራዊ ባንክ በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋይናንስ ሥነ-ምኅዳሩን አካታችና ምቹ ለማድረግ በቅንጅት መስራት በሚያስችሉ ጉዳች ላይ ከብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምኅረቱ ጋር መምከራቸውን የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…

ኢትዮጵያ ስደተኞች ደህንነታቸው እንዲጠበቅ በርካታ ስራዎችን እያከናወነች መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ስደተኞች ደህንነታቸው እንዲጠበቅ እና በመደበኛ መንገድ እንዲንቀሳቀሱ በርካታ ስራዎችን እየሰራች መሆኗን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ አምባሳደር ጸጋአብ ክበበው ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ በጄኔቫ እየተካሄደ በሚገኘው…

ሕግን በማያከብሩ የነዳጅ ኩባንያዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ይወሰዳል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቀመጠውን ሕግና ሥርዓት አክብርው በማይሰሩ የነዳጅ ኩባንያዎች ላይ ጠንከር ያለ ርምጃ እንደሚወሰድ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ የነዳጅ ምርቶች አቅርቦት፣ ስርጭት እና ግብይት ላይ በሚስተዋሉ ክፍተቶች ዙሪያ…

ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት ኢንስፔክተር ጀነራል አተም ማሮል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት ኢንስፔክተር ጀነራል አተም ማሮል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ወገኖች በውይይቱ ወቅት በሁለቱ ተቋማት መካከል በፈረንጆቹ መጋቢት 2021 የተፈረመውን…

በአማራ ክልል አስተማማኝ ሰላምንና ልማትን ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ ነው- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አስተማማኝ ሰላምንና ልማትን ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ አካላትም ወደ ሰላማዊ አማራጭ እንዲመጡ ጥሪ አቅርበዋል። በምስራቅ…

ብልፅግና ፓርቲ አግላይነትን በማስቀረት እኩልነት ማስፈኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ያለፈውን የአግላይነት ስርዓት አስቀርቶ አካታችነትንና እኩልነትን አስፍኗል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለጹ። "የሀሳብ ልዕልና፣ ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ…