አሁን ያለው የሶማሊያ የፌዴራል መንግስት ሀገሪቱን ወደ ቀውስ እያመራት ነው- የሀገሪቱ የፓርላማ አባላት
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለው የሶማሊያ መንግስት አስተዳደር ሀገሪቷን ወደ ለየለት ቀውስ እየከተታት ነው ሲሉ የሀገሪቱ የፓርላማ አባላት ገለጹ፡፡
የፓርላማ አባላቱ ÷ የፌዴራል መንግስቱ የሀገሪቱን ህገ-መንግስት በመጣስ፣ የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ወታደራዊ አፈናዎችን…